ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ እና ሩሲያ በይደር ያቆዩትን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቅነሳ ድርድር ሊጀምሩ ነው Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ሩሲያ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቅነሳ ላይ ለመምከር ሊገናኙ ነው። የአሜሪካ እና የሩሲያ ዲፕሎማቶች በቅርብ ጊዜ ውስጥ በግብፅ እንደሚገናኙ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ መናገራቸውን አር ቲ የአሜሪካ የዜና…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሰላም ስምምነቱ ገቢራዊነት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ለማድረግ አጋርነቱን እያሳየ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Feven Bishaw Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለሰላም ስምምነቱ ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ አጋርነቱን እያሳየ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መለሰ አለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ÷ ኢትዮጵያ ጉዳዩ አፍሪካዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤል ክልል ለሰላም ስምምነቱ ገቢራዊነት በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ Melaku Gedif Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤል ክልል ለሰላም ስምምነቱ ተግባራዊነት በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በሰላም ስምምነቱ መሰረታዊ ጭብጦች እና ተግባራዊነት ዙሪያ የተዘጋጀ ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በ50 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው ትምህርት ቤት ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ Feven Bishaw Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 በ50 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው ትምህርት ቤት ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሊቀ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሊቀ ጳጳሳት…
ስፓርት አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ደረጃ በሴቶች ቀዳሚ ሆነች Mikias Ayele Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ሜጀርስ የደረጃ አወጣጥ መሰረት በሴቶች ቀዳሚ ሆናለች፡፡ ደረጃው የወጣው በ6 ዋና ዋና የማራቶን ውድድር ማለትም በበርሊን፣ በለንደን፣ በቦስተን፣ በቶኪዮ፣ በቺካጎ እና በኒውዮርክ የማራቶን…
የሀገር ውስጥ ዜና የግብርናው ዘርፍ በሚፈለገው ደረጃ አድጎ የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ ድጋፋችንን እንቀጥላለን- ፋኦ Mikias Ayele Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የግብርናው ዘርፍ በሚፈለገው ደረጃ አድጎ የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ገለጸ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ከዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት…
ጤና የ “ሄፓታይተስ” ህመም መንስዔ ፣ ምልክቶችና መከላከያ መንገዶች Feven Bishaw Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሄፓታይተስ (የጉበት ቁስለት) ጉበት በተላላፊ ቫይረሶች እና ኢ-ተላላፊ አነሳሾች ምክንያት ሲጎዳ እና ሲቆስል የሚመጣ ህመም ነው፡፡ ጉበት በሆድ የላይኛው ክፍል በስተቀኝ በኩል ሲገኝ የንጥረ ነገሮችን ሂደት የሚያስተካክል፣ ደምን የሚያጣራ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የሚከናወነው የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የማጠናቀቂያ ስራ ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) መመዘኛዎችን መሰረት በማድረግ በአንድ ቢሊየን ብር ወጪ የሚከናወነው ቀሪ የማጠናቀቂያ ስራ ተጀምሯል፡፡ የስታዲየሙ ሁለተኛ ዙር ሥራዎች የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አወል አርባ በሰብዓዊ እርዳታ ላይ በኢትዮጵያ ከጀርመን ምክትል አምባሳደር ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በኢትዮጵያ ከጀርመን ምክትል አምባሳደር ሄይኮ ኒትስሽክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ጀርመን በአፋር ክልል ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማድረግ በምትችልባቸው ጉዳዮች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያየ ምክንያት ግንባታቸው ቆሞ የነበሩ የመንገዶች ግንባታ ሥራ ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከወሰን ማስከበር እና ከፋይናንስ ጋር በተያያዘ ችግር ግንባታቸው ቆሞ የነበሩ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጀመረ፡፡ በዚሁ መሰረት÷ የቃሊቲ - ቱሉ ዲምቱ ዐደባባይ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት እና ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ…