የምዕራብ ኦሞና ካፋ ዞኖች ለሰራዊቱ ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የምዕራብ ኦሞና ካፋ ዞኖች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡
የካፋ ዞን ከ31 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የአይነት ድጋፍ ያደረገ…