Fana: At a Speed of Life!

በ2014 ዓ.ም ለተጨማሪ 5 ሚሊየን ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውኃ ማቅረብ መቻሉን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ

ሚኒስቴሩ በ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከተጠሪ ተቋማቱና ከክልል ውኃና ኢነርጂ ቢሮዎች ጋር በባሕርዳር ከተማ እየተወያየ ነው፡፡ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት÷ ባለፈው ዓመት ብቻ ለተጨማሪ አምስት ሚሊየን ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውኃ ማቅረብ ተችሏል።…

ባል ሚስቱን ዘረፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ባል ሚስቱን የዘረፈበት ልዩ ክስተት ተሰምቷል፡፡ መስከረም 11 ቀን 2015 ምሽት 3 ሰዓት አካባቢ በክፍለ ከተማው ወረዳ 11 አስተዳደር የቀጠና 1 ብሎክ 4 የበጎ ፈቃድና የሕዝባዊ ሰራዊት ስምሪት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሮቹ በኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው 77ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው…

በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች በሽያጭ እንዲተላለፉ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች ለብረት አምራች ኢንዱስትሪዎች በሽያጭ እንዲተላለፉ መንግስት ወሰነ፡፡ እንደየብረት አይነቶችና የገበያው ሁኔታ የመሽጫ ዋጋ የተዘጋጀ ሲሆን ፥ ይህም…

በአንዳንድ የሀገሪቱ ደጋማ አካባቢዎች ውርጭ ሊከሰት ይችላል- ብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው የበጋ ወቅት በአንዳንድ የሰሜን ምሥራቅ፣ ምሥራቅ እና መካከለኛው የሀገሪቱ ደጋማ አካባቢዎች ላይ ውርጭ ሊከሰት እንደሚችል ብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ለመጪው የበጋ ወቅት በተሰጠው ትንበያ መሠረት÷ መጪው በጋ በትሮፒካል…

ኢትዮጵያ 8ኛውን የኢትዮ-ሩሲያ የጋራ መድረክ ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታስተናግደው የ8ኛው የኢትዮ -ሩሲያ የጋራ የምጣኔ ሃብት የምክክር መድረክ ዝግጅት የሚያግዝ ውይይት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተካሄዷል። የትብብር መድረኩን የሚመሩት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ…

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ችግር እንዳይገጥማቸው በትኩረት እየተሠራ ነው- የሱዳን የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ችግር እንዳይገጥማቸው በሀገሪቱ መሪዎች ጭምር ትኩረት የተሰጠው በመሆኑ ተባብሮና ተመካክሮ ችግሮችን ለመቅረፍ ዝግጁ መሆናቸውን የሱዳን የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር…

የኢትዮጵያን የአረንጓዴ አሻራ ልምድ ወደ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እንደሚያስፋፋ ተመድ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አረንጓዴ አሻራ የቀጠናው አገራት አንድ የትብብር መስክ እንዲሆን ኢትዮጵያ እየሰራች መሆኑን አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ እያከናወነች ያለውን የአረንጓዴ አሻራ ስራ እና የተገኙ መልካም…