በታማኝነት ግብር መክፈል ህጋዊነት ብቻ ሳይሆን ለሀገር እድገት፣ ለዜጎችም ኩራት ነው-ዶ/ር ይልቃል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታማኝነት ግብር መክፈል ህጋዊነት ብቻ ሳይሆን ለሀገር እድገት፣ ለዜጎች ኩራትና ክብር ጭምር ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷በዛሬው ዕለት ለክልሉ…