Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ሙሉ በሙሉ ከምድር በታች እየተገነባ የሚገኘው የትራፊክ ማኔጅመንት ህንፃ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን ስማርት ሲቲ በማድረግ በኩል አይነተኛ ሚና ያለው ዘመናዊ ፕሮጀክት በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ፕሮጀክቱ መሰረታዊ የትራንስፖርት እንቅስቃሴን የሚያሳልጥ እና የትራፊክ ፍሰት ስርዓቱን…

3ኛው የአፍሪካ ሴቶች የሰላምና ደኅንነት ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስተኛው የአፍሪካ ሴቶች የሰላም እና ደኅንነት ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመክፈቻ መርሐ-ግብሩ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ በአፍሪካ በከፍተኛ የስራ ኃላፊነት ላይ የሚገኙ እንዲሁም በሰላም ግንባታ ሂደት ተጽዕኖ ፈጣሪ…

የአፍሪካ – አሜሪካ የመሪዎች ጉባዔ በዋሺንግተን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚሳተፉበት የአፍሪካ - አሜሪካ የመሪዎች ጉባዔ በአሜሪካ ዋሺንግተን እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው አፍሪካ እና አሜሪካ የሁለትዮሽ የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ…

በሚወደው የዓለም ዋንጫ ለፊት ጡንቻ አለመታዘዝ ችግር የተዳረገው ወጣት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአራት አመት አንድ ጊዜ የሚካሄደው የዓለም ዋንጫ ለእግር ኳስ አፍቃሪዎች ተናፋቂውና ተወዳጅ ውድድር ነው። በውድድሩ የሚደረጉ ጨዋታዎችም ተወዳጅነታቸው የዛኑ ያህል ነው። አንዳንድ ተመልካቾችና የስፖርት ቤተሰቦችም ይህን ውድድር ጠብቀው…

የተመድ የንግድና ልማት ኮንፈረንስ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድ፣ በስራ ፈጠራ እና ኢንደስትሪ ዘርፍ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላው የተባበሩት መንግስታት የንግድ እና የልማት ኮንፈረንስ ጽሕፈጽ ቤት አስታወቀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ከተባበሩት መንግስታት…

ከጅብሰም ጋር ተጭኖ ወደ ኬንያ ሊሻገር የነበረ 6 ሺህ 150 ኪ.ግ አደንዛዥ እፅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ከጅብሰም ጋር ተቀላቅሎ የተጫነ 6 ሺህ 150 ኪሎ ግራም ካናቢስ የተሰኘ እፅ መያዙን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል።   አደንዛዥ እጹን የጫነው ተሽከርካሪ በኤርቦሬ መስመር በጉዞ ላይ ሳለ በበናፀማይ ወረዳ…

በዓለም ዋንጫው ሞሮኮ እና ፈረንሳይ ዛሬ በግማሽ ፍጻሜው ይጫወታሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት አንድ ጨዋታ ይደረጋል።   አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከፈረንሳይ ጋር ለፍጻሜ ለመድረስ ትጫወታለች፡፡   ሁለቱ ቡድኖች በዓለም ዋንጫ በነጥብ ጨዋታ ሲገናኙ…

የስንዴ ልማት ዕቅዱን ለማሳካት ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን አቶ አወል አርባ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የስንዴ እርሻ ለማልማት የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግስት ለስንዴ እርሻ ልማት አገልግሎት የሚውል ዘር እና ማዳበሪያ ከማቅረብ ጀምሮ…

አርጀንቲና ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲና ክሮሺያን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ማለፏን አረጋግጣለች።   የአርጀንቲናን የማሸነፊያ ግቦች ሊዮኔል ሜሲ እና ጁሊያን አልቫሬዝ አስቆጥረዋል።   ሊዮኔል ሜሲ የኳታሩ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአፍሪካ-አሜሪካ የመሪዎች ጉባኤ ዋሽንግተን ዲ ሲ ይገኛሉ። ከጉባኤው በተጓዳኝ ከሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር…