Fana: At a Speed of Life!

በታማኝነት ግብር መክፈል ህጋዊነት ብቻ ሳይሆን ለሀገር እድገት፣ ለዜጎችም ኩራት ነው-ዶ/ር ይልቃል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታማኝነት ግብር መክፈል ህጋዊነት ብቻ ሳይሆን ለሀገር እድገት፣ ለዜጎች ኩራትና ክብር ጭምር ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷በዛሬው ዕለት ለክልሉ…

አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ አቶ ደመቀ በመልዕክታቸው÷አንጋፋው እና ዝነኛው አርቲስት ዓሊ ቢራ ከአምስት አስርት ዓመታት በላይ ተወዳጅ…

በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች ለማቋቋም የጋምቤላ ክልል መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷ የጋምቤላ ክልል የትግራይን ህዝብ ጨምሮ በጦርነቱ ጉዳት…

የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን ላይ ትኩረት ይደረጋል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን ላይ ትኩረት ይደረጋል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይረዳ ገለጹ። በደቡብ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሔደ…

የኢትዮ-ካናዳ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በቶሮንቶ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አራተኛው የኢትዮ-ካናዳ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በካናዳ ቶሮንቶ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በፎረሙ ላይ በካናዳ የኢትዮፕያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ እና የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ ታሳታፊዎች ናቸው። የሁለቱ…

የአማራ ክልል ለሰላም ስምምነቱ ተግባራዊነት የሚጠበቅበትን ሁሉ ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተደረገው የሰላም ስምምነት የዜጎችን ዘላቂ ሰላም በማስጠበቅ በጋራ ለመበልጸግ የሚያስችል መሰረት የጣለ መሆኑን አስታውቋል።   ክልሉ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ያወጣው መግለጫ…

የሕዳር ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳር ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር በጥቅምት ወር በነበረው እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ እስከ ሕዳር 30…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የቱሪዝም ንግድ ትርኢት ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በየዓመቱ ለንደን ከተማ በሚደረገው እና በዓለማችን ቀዳሚ ከሆኑት የቱሪዝም ንግድ ትርዒቶች አንዱ በሆነው ወርልድ ትራቭል ማርኬት 2022 ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ ከድህረ ኮሮና በኋላ በተደረገው የዘንድሮው አውደርዕይ ላይ ከ3 ሺህ 437…

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ እንደምታጋራ እና የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብጽ እየተካሄደ ካለው የተመድ የአየር…

ሁለቱ ሱዳኖች በአቢዬ ግዛት ጉዳይ ላይ ሊስማሙ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን በአወዛጋቢው የአቢዬ ግዛት ጉዳይ ላይ ለመስማማት ከጫፍ መድረሳቸው ተሰማ፡፡ ሀገራቱ ድንበር ላይ በምትገኘው የአቢዬ ግዛት ሲወዛገቡ እና ሲጋጩ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ የአቢዬ ግዛት ጉዳይ ሀገራቱ ከተፈራረሙት የሠላም…