Fana: At a Speed of Life!

የምዕራብ ጎጃም ዞን ለመከላከያ ሠራዊት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን የአሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመመከት በግንባር ለተሰለፈው ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡   የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መልካሙ ተሾመ÷ አሸባሪው ህወሐት ለሶስተኛ ጊዜ…

ፕሬዚዳንት ባይደን በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንደሚደግፉ የገለጹት ሀሳብ የኢትዮጵያ መንግስት አቋም ነው – አምባሳደር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሀገራቸው በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የተከሰተውን ግጭት ለመፍታት በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንደምትደግፍ መናገራቸውን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ አስታውቀዋል።…

ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድኑ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር  ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ከ 23 ዓመት በታች ዋንጫ ማጣርያ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ  ኮንጎ ጋር ዛሬ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ አንደኛ ዙር የመጀመሪያ  ማጣሪያ ጨዋታው ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት  በአበበ ቢቂላ ስታዲየም…

በወልዲያ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ መርሐ- ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ልገሳ መርሐ- ግብር በወልዲያ ከተማ እየተካሄደ ነው። የደም ልገሳው በጦር ግንባሮች የኢትዮጵያን ክብር ለማስጠበቅ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር እየተፋለመ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት መሆኑም ተመላክቷል፡፡ በወልዲያ ከተማ እየተካሄደ…

በትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ልዑክ ሰመራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ልዑክ በዛሬው ዕለት ሰመራ ከተማ ገብቷል።   የልዑካን ቡድኑ በርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ እና በሌሎች ከፍተኛ የክልሉ አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል፡፡…

ለመከላከያ ሠራዊት ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዞኖች ለመከላከያ ሠራዊት ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የአዊ ብሔረሰብ አስተዳዳር ዞን ያሰባሰበውን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ በሰቆጣ ከተማ ለሠራዊቱ አስረክቧል፡፡…

በዙሪያችን ያለውን እምቅ ዐቅም መለየት ወሳኝ ዕውቀት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዙሪያችን ያለውን እምቅ ዐቅም መለየት ወሳኝ ዕውቀት መሆኑን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው አዋሽ በ20 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ እየለማ የሚገኝ የጥጥ እርሻን ጎብኝተዋል። አካባቢው በአንድ ወቅት…

ተመድ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚያደርገውንድጋፍ እንዲያጠናክር አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥታቱ ድርጅት በድርቅ እና ግጭት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በመንግሥታቱ ድርጅት…

በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የመጠጥ ውሃ ተቋማትና መጸዳጃ ቤቶች ይገነባሉ – የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር በ2015 ዓ.ም በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የመጠጥ ውሃ ተቋማት፣ የማህበረሰብና የጋራ መጸዳጃ ቤቶች ለመገንባት እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ ፕሮጀክቱ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ…

ከሰሞኑ “የሰብዓዊ መብት ጥሰት” በሚል የወጣው ሪፖርት ፖለቲካዊ ሸፍጥ አለበት – የሕግ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ “የሰብዓዊ መብት ጥሰት” በሚል የወጣው ሪፖርት ከሣይንሳዊ መንገድ ይልቅ ፖለቲካዊ ሸፍጥን የተከተለ ነው ሲሉ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተሠራው ምርምር የተሳተፉ የሕግ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ምሁራኑ ለፋና ብሮድካስንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷…