Fana: At a Speed of Life!

መንግስት የዓለም አቀፉ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች ኢትዮጵያን በተመለከተ ያወጡትን ሪፖርት ውድቅ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች ኢትዮጵያን በተመለከተ ያወጡት ሪፖርት የፖለቲካ አጀንዳ ለመፍጠር ታልሞ የተሰራ ነው ሲል ውድቅ አድርጎታል። ቡድኑ ላለፉት 10 ወራት በኢትዮጵያ ተፈፅመዋል የተባሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን…

በ3 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ በ3 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ከ60 በላይ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የውሃ አና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በአሸባሪው…

የቻይና ዓለም አቀፍ የልማት ኢኒሼቲቭ የልማት ግቦችን ተግባራዊ ለማድረግ ወሳኝ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዘላቂ ልማት ግቦችን ለመተግበር ትብብር እና አጋርነት ቁልፍ ጉዳዮች መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ በኒውዮርክ ከተማ እየተካሄደ ካለው…

በጋምቤላ ክልል በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በጋምቤላ ክልል በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው መድኃኒት፣ አልባሳትና ተጨማሪ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ተስፋሁን ጎበዛይ ድጋፉን ዛሬ ለክልሉ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ችግር ለመቅረፍ ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተስተዋለ ያለውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት መቆራረጥ ችግር ለመቅረፍ ያለመ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የቤኒሻጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ…

የሙያተኝነት መስፈርትን ሳያሟላ የተዘጋጀውን የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባላት እንዲቃወሙ ኢትዮጵያ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ያቀረበውን ከደረጃ በታች የወረደ ሪፖርት የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባላት እንዲቃወሙ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች። በጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ…

በሶማሌ ክልል በሰብል ለመሸፈን በታቀደው እቅድ መሰረት አበረታች ውጤት እየተመዘገበ  ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት አመት በአጠቃላይ በክልሉ  847 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ለመሸፈን በታቀደው እቅድ አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑ ተገለፀ። በሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር  ኢብራሂም ኡስማን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ…