Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት ወደ ሰላም እንዲመጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አማጺው ቡድን ላይ ጫና መፍጠር ይገባዋል – አምባሳደር ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭትን ለማስወገድ እና አሸባሪው ህወሓት ወደ ሰላማዊ ውይይት እንዲመጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አማጺው ቡድን ላይ ጫና እንዲፈጥር በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ጥሪ አቀረቡ። አምባሳደር ባጫ በኬንያ ለተባበሩት መንግስታት ፅህፈት…

“መቻዕል ሜራ”- የእብደት ገበያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "መቻዕል ሜራ" (የእብደት ገበያ) የሀዲያ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል "ያሆዴ" ሊከበር 15 ቀናት ሲቀሩ  የሚጀምር ለበዓል ዝግጅት የሚደረግበት ገበያ ነው። መቻዕል ሜራ ተብሎ የሚጠራው ገበያው በአቻ ትርጉም ለመግለፅ አስቸጋሪ ቢሆንም ፅንሰ…

ሩሲያ እና ዩክሬን የምርኮኛ ልውውጥ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን 300 የሚጠጉ የጦር ምርኮኞች ልውውጥ አድርገዋል፡፡ በልውውጡ ከተካተቱት ምርኮኞች ውስጥ 10 ለዩክሬን ተሰልፈው ሲዋጉ የነበሩ የሌላ ሀገር ወታደሮች እና የዩክሬን ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ይገኙበታል ነው የተባለው፡፡…

“ሜታ ቡስት “የተሰኘ የኢኮኖሚ አጋዥ ፕሮግራም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሜታ ከሥራና እና ክህሎት ሚኒስቴር እና ከሰመር ሚዲያ ጋር በመተባበር "ሜታ ቡስት"ን ዛሬ በይፋ አስጀምሯል። “ሜታ ቡስት” የጥቃቅን፥ አነስተኛ እና መካከለኛ ቢዝነስ ባለቤቶች ዲጂታል መሣሪያዎችን ለንግድ ሥራ እድገት እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ…

ምዕራባውያኑ ሩሲያን መበታተን ይፈልጋሉ – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያኑ ሩሲያን የመበታተን ሐሳብ እንዳላቸው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስታወቁ፡፡ ቭላድሚር ፑቲን እንዳሉት በአሁኑ ሰዓት ሀገራቸው በምዕራባውያኑ ጥቃት እየደረሰባት ነው፡፡ ዓላማቸውም የሀገራቸውን አንድነት ማላላት እና…

አምባሳደር ባጫ ደበሌ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መንግስት እያደረገ ያለውን የሰላም ጥረት እንዲደግፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የኢትዮጵያ መንግስት እያደረገ ያለውን የሰላም ጥረት እንዲደግፍ ጥሪ አቀረቡ።   አምባሳደር ባጫ በኬንያ ለተባበሩት መንግስታት ፅህፈት ቤት ሃላፊ ዘይነብ ሃዋ…

“ኑ የጋራ ቤታችንን እንገንባ” በሚል መሪ ቃል የወጣቶች የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል እና ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር በጋራ ያዘጋጁት "ኑ የጋራ ቤታችንን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የወጣቶች የፓናል ውይይት በካፒታል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በፓናል ውይይቱ…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ለመከላከያ ሠራዊት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን የአሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመመከት በግንባር ለተሰለፈው ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡   የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መልካሙ ተሾመ÷ አሸባሪው ህወሐት ለሶስተኛ ጊዜ…

ፕሬዚዳንት ባይደን በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንደሚደግፉ የገለጹት ሀሳብ የኢትዮጵያ መንግስት አቋም ነው – አምባሳደር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሀገራቸው በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የተከሰተውን ግጭት ለመፍታት በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንደምትደግፍ መናገራቸውን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ አስታውቀዋል።…

ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድኑ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር  ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ከ 23 ዓመት በታች ዋንጫ ማጣርያ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ  ኮንጎ ጋር ዛሬ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ አንደኛ ዙር የመጀመሪያ  ማጣሪያ ጨዋታው ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት  በአበበ ቢቂላ ስታዲየም…