አሸባሪው ህወሓት ወደ ሰላም እንዲመጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አማጺው ቡድን ላይ ጫና መፍጠር ይገባዋል – አምባሳደር ባጫ ደበሌ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭትን ለማስወገድ እና አሸባሪው ህወሓት ወደ ሰላማዊ ውይይት እንዲመጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አማጺው ቡድን ላይ ጫና እንዲፈጥር በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ጥሪ አቀረቡ።
አምባሳደር ባጫ በኬንያ ለተባበሩት መንግስታት ፅህፈት…