Fana: At a Speed of Life!

ስምምነት ላይ የተደረሰባቸው ነጥቦች፡-

1. ስምምነቱ አንቀፅ 3 ላይ በተመለከተው መሠረት 10 ቀናት በፈጀው የኢትዮጵያ መንግስትና የህወሓት ውይይት ሁለቱ ወገኖች ጦርነት ለማቆም እና ዘላቂ ሠላም ለማስፈን ተስማምተዋል፡፡ ስምምነታቸውንም ለኢትዮጵያውያን እና ለመላው ዓለም ለማወጅ ተስማምተዋል፡፡ 2. ሁለቱ ወገኖች በሰሜን ኢትዮጵያ…

አቶ መላኩ አለበል ካኪ የአይሱዙ ሞተርስ የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ካኪ የአይሱዙ ሞተርስ የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካን ጎብኝተዋል፡፡ አምራች ኢንዱስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲሰሩ መንግስት አስፈላጊውን ሁሉ ስራ እያከናወነ ነው ማለታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…

በተደረሰው ስምምነት የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ደስታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መንግሥት እና ህወሓት ሰሞኑን ያካሄዱትን የሰላም ንግግር ተከትሎ ስምምነት ላይ በመድረሳቸው የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሸል ደስታቸውን ገለጹ፡፡ ቻርለስ ሚሸል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ሁለቱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሠላም ንግግሩ ውጤት ኢትዮጵያን ወደፊት ለማራመድ ትልቅ ፋይዳ ያለው መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በደቡብ አፍሪካ የተፈረመው ሥምምነት ኢትዮጵያን ወደፊት ለማራመድ ትልቅ ፋይዳ ያለው መሆኑን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመግለጫቸው ÷ ስምምነቱ ከአራት ዓመት ተኩል በፊት ወደ…

ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ በአቻ ውጤት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ሁለት አቻ ተለያዩ፡፡ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምድቡን ሁለተኛ ጨዋታ በመጪው ቅዳሜ ከዩጋንዳ አቻው ጋር…

የኬንያው ፕሬዚዳንት ለሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት ሰላማዊ ዕልባት ለመስጠት ስምምነት ላይ በመደረሱ ደስታቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሳሞኢ ሩቶ ለሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት ሰላማዊ ዕልባት ለመስጠት ስምምነት ላይ በመደረሱ ደስታቸውን ገለፁ። ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በአፍሪካ ኅብረት አመቻችነት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ሲካሄድ በቆየው የሰላም ንግግር ውጤትን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጨንቻ ወረዳ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጋሞ ዞን ጨንቻ ወረዳ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጋሞ ዞን የጨንቻ ወረዳ የአካባቢው አኗኗርና ባህል መለያ ከመሆን ባሻገር፣ በኅብረ…

የሰላም ስምምነቱ ሕገ መንግሥታዊ ስርአቱንና ብሄራዊ ጥቅማችንን ባስከበረ መልኩ ተጠናቋል- ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱ ሕገ መንግሥታዊ ስርአቱንና ብሄራዊ ጥቅማችንን ባስከበረ መልኩ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡ ዶክተር ለገሰ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ ስምምነቱ…

ለሰሜኑ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ሲደረግ የነበረው ንግግር ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱንና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ባስከበረ መልኩ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ሲደረግ የነበረው ንግግር ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱንና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ባስከበረ መልኩ ተጠናቀቀ። በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ሲካሄድ የቆየው የሰላም ንግግር ሲቋጭ የተደረገው ስምምነት ግጭትን…

አምባሳደር ይበልጣል ከሱዳን የኢሚግሬሽንና ፓስፖርት ጉዳዮች ዋና ዳሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የኢሚግሬሽንና ፓስፖርት ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ሙኣዊያ ጀእፈር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በሱዳን የሚኖሩ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ኢትየጵያውያን እየገጠማቸው…