ስፓርት በሲድኒ የሴቶች ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ Mikias Ayele Sep 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ ሲድኒ በተደረገ የሴቶች ማራቶን ውድድር ኢትዮጵውያን አትሌቶች በፍጽም የበላይነት አሸንፈዋል፡፡ አትሌት ትዕግስት ግርማ ርቀቱን 2 ሰዓት 25 ደቂቃ ከ10 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመጨረስ ወድድሩን በአንደኛነት አጠናቃለች፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐረሪ ክልል የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች አሸባሪው ህወሓት ለ3ኛ ዙር የከፈተውን ጦርነት አወገዙ Mikias Ayele Sep 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች አሸባሪው ህወሓት ለ3ኛ ዙር የከፈተውን ጦርነት አውግዘዋል፡፡ በሐረሪ ክልል የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ÷በአሸባሪው የህወሓት ቡድን …
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ህዝብ አሸባሪውን ህወሓት በቃህ ሊለው እንደሚገባ በቁጥጥር ስር የዋሉ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ተናገሩ Mikias Ayele Sep 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ አሸባሪውን ህወሓት በቃህ ሊለው ይገባል ሲሉ በመከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ተናገሩ፡፡ በማይጠምሪ ግንባር በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር ከዋሉ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም በአሸባሪው ህወሓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የእርድ ከብቶችን ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Sep 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የእርድ ከብቶችን ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይስሐቅ አብዱልቃድር እና የክልሉ ሰላም…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገር አቀፍ የአፈ ጉባዔዎች የውይይት መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Sep 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁሉንም ክልል የምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች እና የከተማ አስተዳደር አፈ ጉባዔዎችን እና የተለያዩ የምክር ቤት አባላትን ያካተተ የአፈ ጉባዔዎች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬ ተሳታፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዲፕሎማሲ ጫናዎችን ለመከላከል የዳያስፖራው ሚና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ Melaku Gedif Sep 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር ለሚደረገው እንቅስቃሴ ያልተገቡ የዲፕሎማሲ ጫናዎችን ለመከላከል የዳያስፖራው ሚና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ። የዳያስፖራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለአፋር ክልል 14 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Mikias Ayele Sep 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለአፋር ክልል 14 ሚሊየን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ሰመራ ተገኝተው ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ አስረክበዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በወልዲያና ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ከ200 በላይ ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ ነው Tamrat Bishaw Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልዲያ ከተማ አስተዳደር እና በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የአሸባሪው ህወሓትን የጥፋት ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ200 በላይ ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለመከላከያ ሠራዊት 105 የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደረገ Tamrat Bishaw Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሕዝብ ለመከላከያ ሠራዊት ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው 105 የእርድ እንስሳት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ አሸባሪው ህወሓት…
የዜና ቪዲዮዎች የአሸባሪ ህወሓት ድብቅ ስትራቴጂ Amare Asrat Sep 17, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=gTxzzJV1b8g