የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የቱሪዝም ቀን በኢትዮጵያ በቤኒሻንጉል ክልል ይከበራል ተባለ Alemayehu Geremew Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የዓለም የቱሪዝም ቀን በኢትዮጵያ ከመስከረም 13 እስከ 15 ቀን 2015 ዓ.ም በቤኒሻንጉል ክልል አሶሳ ከተማ ይከበራል። በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ35ኛ ጊዜ የሚከበረው የቱሪዝም ቀን “አዲስ እሳቤ ለቱሪዝም” በሚል መሪ ቃል…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የእውቅና ሽልማት መርሐ-ግብር አካሄደ Alemayehu Geremew Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የእውቅና ሽልማት መርሐግብር በሚሊኒየም አዳራሽ አካሄደ። በመርሐ-ግብሩ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች ንጹሃንን በግፍ እየገደለ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ Alemayehu Geremew Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው የህወሓት ታጣቂ ቡድን እየሰረገ በገባባቸው የሰሜን ወሎ አካባቢዎች ንጹሃንን በግፍ እየገደለ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ። ከቆቦ ወረዳ ወርቄ ቀበሌ አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት ተፈናቅለው በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 476 ተማሪዎች አስመረቀ Alemayehu Geremew Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና እና በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 476 ተማሪዎች አስመረቀ። ጅማ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ 308 ተማሪዎችን እንዲሁም በድህረ ምረቃው 168 ተማሪዎችን አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ መካከል አራቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የግሸንን መስቀለኛ የተራራ ስፍራ የጎብኚዎች መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ Alemayehu Geremew Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሸንን መስቀለኛ የተራራ ስፍራ የጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስታወቀ። አመታዊውን የግሸን ደብረ ከርቤ በዓል ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ስራ መሰራቱን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳዳሪ አብዱ ሁሴን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የገበያ አሻጥርን እየተከላከለ መሆኑን ገለፀ Alemayehu Geremew Sep 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የገበያ ማረጋጋትና የገበያ አሻጥርን እየተከላከለ መሆኑን ገለፀ። አስተዳደሩ የኢኮኖሚ አሻጥርና ኑሮ ውድነት መከላከል ግብረ ሀይል የዘመን መለወጫ የገበያ አቅርቦትን ገምግሟል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው መድሀኒቶች እና ሌሎች የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ Amele Demsew Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው መድሀኒቶች እና ሌሎች የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት እና ኮንቴነሮችን በሀሠተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የታሪካዊው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አምበል ሉቺያኖ ቫሳሎ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Amele Demsew Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አምበል እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች የነበሩት ሉቺያኖ ቫሳሎ ከዚህ ዓለም በሞት መለያተቸውን ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አስታወቀ። ሉቺያኖ ቫሳሎ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ…
የዜና ቪዲዮዎች የማያዳግም እርምጃ በሽብርተኛው ቡድን ላይ Amare Asrat Sep 16, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=-gWww6VrWvk