የዓለም ጤና ድርጅት የሐረሪ ክልል በጤናው ዘርፍ የሚሠራቸውን ተግባራት እንደሚደግፍ ገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የሐረሪ ክልል የጤናውን ዘርፍ ተደራሽ ለማድረግ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንደሚደግፍ ገለጸ፡፡
በዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ኃላፊ ዶክተር ቡሬማ ሳምቦ የተመራው ልዑክ በሐረሪ ክልል ተገኝቶ በእናቶችና ሕጻናት ጤና፣…