Fana: At a Speed of Life!

ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መድሃኒት ማምረት ዘርፍ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ለመድሃኒት አምራቾች ያለውን ምቹ እድል በመጠቀም በዘርፉ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ፡፡ ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የመድሃኒት አቅራቢዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። የኢትዮጵያ…

ሃሰተኛ ገንዘብ እና ሌሎች ሰነዶችን እያተመ ሲያሰራጭ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ ገንዘብ እና ሌሎች ሰነዶችን እያተመ ሲያሰራጭ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ከዚህ ቀደም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሶስት ግለሰቦች 396 ሀሰተኛ ባለ…

በመዲናዋ የፊታችን ሰኞ መደበኛ ትምህርት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በመጪው ሰኞ መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደትን ለመጀመር ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ…

በነቀምቴ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በነቀምቴ ከተማ በሶርጋ ክፍለ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ በሁለት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን በነቀምቴ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ አደጋ ዲቪዥን ሃላፊ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አመራርና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም ለግሰዋል። በፅሕፈት ቤቱ የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሽብሩ አባዲማ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ሰራተኞችና አመራሮች ከዚህ ቀደም…

የብሔራዊ የመታወቂያ ቀን እና ዲጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የመታወቂያ ቀን እና የብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል ተካሄደ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ፥ ብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ…

ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ከቡሩንዲው ቡማሙሩ ጋር የተጫወተው ፋሲል ከነማ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል። ፋሲል ከነማ በዛሬው እለት በመልስ ጨዋታው 1 ለ 0 ቢሸነፍም በድምር 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ…

በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያለው ግጭት መፍትሄ እንዲያገኝ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓትን ተጠያቂ ማድረግ አለበት- ፕ/ር አን ፊትዝ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያለው ግጭት መፍትሄ እንዲያገኝ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓትን ተጠያቂ ማድረግ እንዳለበት ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጌራልድ ገለጹ። በካናዳ ዓለም አቀፍ የጸጥታ ጉዳዮች ተመራማሪ…

በሶማሌ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መርሐ ግብር መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የክትባት ዘመቻው በሀገር አቀፍ ደረጃ በ22 ወረዳዎች የሚካሄድ ሲሆን በሶማሌ ክልል 11 ወረዳዎች  ክትባቱ እንደሚሰጥ ነው የተገለፀው፡፡ ዘመቻው በሚካሄድባቸው አራት…