የሀገር ውስጥ ዜና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መድሃኒት ማምረት ዘርፍ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ Amele Demsew Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ለመድሃኒት አምራቾች ያለውን ምቹ እድል በመጠቀም በዘርፉ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ፡፡ ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የመድሃኒት አቅራቢዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። የኢትዮጵያ…
Uncategorized ሃሰተኛ ገንዘብ እና ሌሎች ሰነዶችን እያተመ ሲያሰራጭ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ Amele Demsew Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ ገንዘብ እና ሌሎች ሰነዶችን እያተመ ሲያሰራጭ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ከዚህ ቀደም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሶስት ግለሰቦች 396 ሀሰተኛ ባለ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የፊታችን ሰኞ መደበኛ ትምህርት ይጀመራል Amele Demsew Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በመጪው ሰኞ መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደትን ለመጀመር ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ…
የዜና ቪዲዮዎች ፈተናዎቻችን ያጠነክሩናል፣ ያስተምሩናል -ጠ/ሚ ዐቢይ Amare Asrat Sep 16, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=iUbPXTaoI6w
የሀገር ውስጥ ዜና በነቀምቴ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ Feven Bishaw Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በነቀምቴ ከተማ በሶርጋ ክፍለ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ በሁለት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን በነቀምቴ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ አደጋ ዲቪዥን ሃላፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አመራርና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ Feven Bishaw Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም ለግሰዋል። በፅሕፈት ቤቱ የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሽብሩ አባዲማ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ሰራተኞችና አመራሮች ከዚህ ቀደም…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሔራዊ የመታወቂያ ቀን እና ዲጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ Amele Demsew Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የመታወቂያ ቀን እና የብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል ተካሄደ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ፥ ብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ…
ስፓርት ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ Feven Bishaw Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ከቡሩንዲው ቡማሙሩ ጋር የተጫወተው ፋሲል ከነማ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል። ፋሲል ከነማ በዛሬው እለት በመልስ ጨዋታው 1 ለ 0 ቢሸነፍም በድምር 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያለው ግጭት መፍትሄ እንዲያገኝ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓትን ተጠያቂ ማድረግ አለበት- ፕ/ር አን ፊትዝ Amele Demsew Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያለው ግጭት መፍትሄ እንዲያገኝ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓትን ተጠያቂ ማድረግ እንዳለበት ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጌራልድ ገለጹ። በካናዳ ዓለም አቀፍ የጸጥታ ጉዳዮች ተመራማሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ Mikias Ayele Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መርሐ ግብር መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የክትባት ዘመቻው በሀገር አቀፍ ደረጃ በ22 ወረዳዎች የሚካሄድ ሲሆን በሶማሌ ክልል 11 ወረዳዎች ክትባቱ እንደሚሰጥ ነው የተገለፀው፡፡ ዘመቻው በሚካሄድባቸው አራት…