Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ በንግስት ኤልሳቤጥ 2ኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን በለንደን በመገኘት ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ በእንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ 2ኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን በለንደን በመገኘት ገለጹ። ፕሬዚዳንቷ በንግስቷ ህልፈት በኢትዮጵያ ህዝብ ስም ሀዘናቸውን ለመግለፅ ለንደን ሂትሮ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የቤኪንግሃም…

በፍኖተሰላም በ140 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተሰላም ከተማ አስተዳደር ባለፈው 2014 በጀት ዓመት ግንባታቸው የተጀመሩ መሰረተ ልማቶች ግንባታቸው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። ፕሮጀክቶቹ በከተማ አስተዳደሩ የውስጥ ገቢ፣ በህብረተሰቡ…

ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ለኢፌዴሪ አየር ኃይል ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ ተደረገ፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር በስሩ ካሉ ወረዳና ከተሞች ያሰባሰበውን ከ6 ሚሊየን ብር በላይ…

በመሬት መንሸራተት ምክንያት ተዘግቶ የነበረው የጋምቤላ-አዲስ አበባ መንገድ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሬት መንሸራተት ምክንያት ተዘግቶ የነበረው ጋምቤላን ከአዲስ አበባ የሚያገናኘው የአስፓልት መንገድ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጅማ ዲስትሪክት አስታወቀ። የዲስትሪክቱ የራስ ኃይል የመንገድ ጥገና ስራ አስኪያጅ…

ትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚከናወኑ አዋኪ ድርጊቶችን ለመከላከል በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የትምህርት ዘመን በትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚከናወኑ አዋኪ ድርጊቶችን በመከላከል በስነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ ለማፍራት በትኩረት እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ እንደተናገሩት÷…

ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውር የነበረ ተጠርጣሪ ከ20 የጦር መሳሪያዎች ጋር እጅ ከፍንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውር የነበረ ተጠርጣሪ ከ20 ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር መዋሉን የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር የዋለው በህብረተሰቡ…

በሲድኒ  የሴቶች ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ ሲድኒ በተደረገ የሴቶች ማራቶን ውድድር ኢትዮጵውያን አትሌቶች በፍጽም የበላይነት አሸንፈዋል፡፡ አትሌት ትዕግስት ግርማ ርቀቱን 2 ሰዓት 25 ደቂቃ ከ10 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመጨረስ  ወድድሩን በአንደኛነት አጠናቃለች፡፡…

በሐረሪ ክልል የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች አሸባሪው ህወሓት ለ3ኛ ዙር የከፈተውን ጦርነት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች አሸባሪው ህወሓት ለ3ኛ ዙር የከፈተውን ጦርነት አውግዘዋል፡፡ በሐረሪ ክልል የሚኖሩ  የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ÷በአሸባሪው የህወሓት ቡድን …

የትግራይ ህዝብ አሸባሪውን ህወሓት በቃህ ሊለው እንደሚገባ በቁጥጥር ስር የዋሉ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ አሸባሪውን ህወሓት በቃህ ሊለው ይገባል ሲሉ በመከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ተናገሩ፡፡ በማይጠምሪ  ግንባር በመከላከያ ሰራዊት  ቁጥጥር ስር ከዋሉ  የሽብር  ጥቃት ለመፈጸም  በአሸባሪው ህወሓት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የእርድ ከብቶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የእርድ ከብቶችን ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይስሐቅ አብዱልቃድር እና የክልሉ ሰላም…