Fana: At a Speed of Life!

ከአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወጣቶች የመከላከያ ሚኒስቴርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወጣቶች የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤትን ጎብኝተዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ ለወጣቶቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል አድርገዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር ልዩ ረዳት እና ስትራቴጂክ…

በባሕላዊ ሥራዎቿ የሥራ ዕድል ፈጣሪዋ የኪነ ኅንጻ ባለሙያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪነ ኅንጻ ባለሙያዋ አራራት ታምራት በኢትዮጵያ ባሕላዊ የስንደዶ ሥፌት እና የክር ጥልፍ ሥራዎች ለኢትጵያውያን ሴቶች ሥራ መፍጠር የቻለች ሴት በሚል “ላዮነሲስ ኦፍ አፍሪካ” በሣምንቱ ዕትሙ የፊት ገጹ ላይ ይዟት ወጥቷል፡፡ “ላዮነሲስ ኦፍ…

አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከሞሮኮ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከሞሮኮው አፈጉባዔ ራችድ ታልቢ አል-አላሚን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው÷ ኢትዮጵያና ሞሮኮ በፓርላሜንታዊ፣ በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት እና በባህል ልውውጥ ላይ በጋራ መስራት እንዳለባቸው መክረዋል፡፡…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ2 ተቋማት ጋር የሶስትዮሽ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከሁለት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የሶስትዮሽ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ሰነዱን የተፈራረመው የአሊባባ ቢዝነስ ግሩፕ አጋር ከሆነው ዌል ክላውድ ከተባለ የቴክኖሎጂ ተቋም እና…

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር እና ፓወር ፎር ኦል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከፓወር ፎር ኦል ጋር በቴክኒክ ድጋፍና አቅም ግንባታ ፕሮጀክት ላይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት÷ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ እና የፓወር ፎር ኦል መሥራችና ሥራ አስኪያጅ…

በዘንድሮው መኸር የሚገኘው የስንዴ ምርት ለሀገር ኢኮኖሚ አስተዋጽኦ ያበረክታል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘንድሮው መኸር የሚገኘው የስንዴ ምርት በቀጣይ ዘርን በራስ አቅም ከመሸፈን አልፎ ለሀገር ኢኮኖሚ አስተዋጽኦ እደሚያበረክት አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

በኦሮሚያ ክልል የበጋ ስንዴ ልማት መርሃ ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በኦሮሚያ ልዩ ዞን ወልመራ ወረዳ የበጋ ስንዴ ልማት ማስጀመሪያ መርሐግብር ተካሄደ፡፡ ዛሬ የተጀመረው የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ክልል አቀፍ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አበራ ወርቁ…

በሩብ ዓመቱ 2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የሚገመቱ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በ2015 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን መያዙን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን፣ የፌደራል ፖሊስ፣ገቢዎች ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት…

በመዲናዋ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ትግበራ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ በአፍ መፍቻ ቋንቋ አጠቃቀምና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ትግበራ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን እያካሄዱ የሚገኙት÷ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ፣ የትምህርትና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን እና ባለድርሻ…