አዲስ አበባ የአፍሪካውያን ወንድማማችነትና ህብረት መገለጫ ሆና እየቀጠለች ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዛሬም የአፍሪካዊያን ወንድማማችነትና ህብረት መገለጫ ሆና እየቀጠለች ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡
ከንቲባዋ ዛሬ የተከፈተውን የመጀመሪያውን የአፍሪካ ወጣቶች ጉባኤ ምክንያት በማድረግ የከተማ አስተዳደሩ…