የኢኮኖሚ አሻጥሮችን ለመቅረፍ ዘላቂ ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል- የዘርፉ ባለሙያዎች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎች ህይወት ላይ ጫና እያሳደሩ የቀጠሉትን የምጣኔ ሃብት አሻጥሮች ለመቅረፍ ዘላቂ ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡
አምራችና አቅራቢዎች ከተጠቃሚው ጋር በቀጥታ የሚገናኙበት መንገድ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት…