Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ የአፍሪካውያን ወንድማማችነትና ህብረት መገለጫ ሆና እየቀጠለች ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዛሬም የአፍሪካዊያን ወንድማማችነትና ህብረት መገለጫ ሆና እየቀጠለች ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ ዛሬ የተከፈተውን የመጀመሪያውን የአፍሪካ ወጣቶች ጉባኤ ምክንያት በማድረግ የከተማ አስተዳደሩ…

የኢትዮጵያ ተቋማት ለሀገር ዕድገትና ለዓለም አቀፍ ውድድር ብቁ ለመሆን ለጥራት ልዩ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል-ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ተቋማት ለሀገር ዕድገትና ለዓለም አቀፍ ውድድር ብቁ ለመሆን ለምርትና አገልግሎት ጥራት ልዩ ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ገለጹ። 9ኛው ሀገር አቀፍ የተቋማት የጥራት ሽልማት መርሐ ግብር ዛሬ በታላቁ…

ኮሚሽኑ በረቂቅ አጀንዳዎች ማሰባሰብ ሥርዓት ላይ ከምስራቅ አጎራባች ክልሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በረቂቅ አጀንዳዎቹ ማሰባሰብ ሥርዓት ላይ ከምስራቅ አጎራባች ክልሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር በጅግጅጋ ከተማ እየመከረ ነው፡፡ በውይይቱ ከሶማሌ ክልል 11ዱ ዞኖች፣ ከተለያዩ የክልሉ ወረዳዎች እንዲሁም ከሐረሪ ክልልና…

አቃቂ የኢንዱስትሪ መገኛ ክፍለ ከተማ እንደመሆኑ የህዝብን ችግር ለመፍታት ትልቅ እድል ያለው ክፍለ ከተማ ነው- አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የኢንዱስትሪ መገኛ ክፍለ ከተማ እንደመሆኑ የህዝብን ችግር ለመፍታት ትልቅ እድል ያለው ክፍለ ከተማ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ ተናገሩ፡፡ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከህዝቡ ጋር በትብብር…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የባህር ዳር ቆይታን የሚቋጨው ተጠባቂ ጨዋታ ዛሬ 10 ሰዓት ተካሂዷል፡፡ በጨዋታው ፋሲል…

በ500 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ለሚገነባው የቶጎ ጫሌ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ   በ500 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ለሚገነባው የቶጎ ጫሌ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሰረተ ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ   ከውሃና ኢነርጂ  ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር…

በባህር ዳር ከተማ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተቋቋመው የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኤ ስኩየር ኤ" በተባለ ድርጅ ት የተቋቋመው "ስላይስ" የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ዛሬ በባህርዳር ከተማ ተመርቋል፡፡ ፋብሪካው ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን በቀን 112 ሺህ ሊትር እንዲሁም በዓመት ደግሞ 33 ሚሊየን…