የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ ከክልሉ ልዩ ሃይልና መከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር አዲስ ዓመትን አከበሩ Meseret Awoke Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የመንግስትና የፀጥታ አመራሮች ልዑክ ከክልሉ ልዩ ሃይልና ከመከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር አዲስ ዓመትን አከበሩ፡፡ ልዑኩ በኢትዮጵያና በሶማሊያ ድንበር የምትገኘው ኣቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና በለንደን የግማሽ ማራቶን ሰለሞን ባረጋና ቀነኒሳ በቀለ ሁለተኛና ሦስተኛ ሆኑ Alemayehu Geremew Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 1 ፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በእንግሊዝ ለንደን በተደረገው የግማሽ ማራቶን ውድድር ሰለሞን ባረጋ እና ቀነኒሳ በቀለ ድል ቀንቷቸዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ በግማሽ ማራቶን የተሳተፈው ሰለሞን ባረጋ 1 ሰዓት ከ39 ሴኮንድ በመግባት 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። አንጋፋው አትሌት…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Meseret Awoke Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለመላው ኢትዮጵያውያን የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ መጪው አዲስ ዘመንለኢትዮጵያውያን ሰላም፣ መቻቻል፣ መከባበርና መፈቃቀድ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ባጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫን ለዊሊያም ሩቶ አደረሱ Alemayehu Geremew Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኬንያው አዲስ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ያስተላለፉትን የደስታ መግለጫ አደረሱ። ኢትዮጵያ እና ኬንያ በጋራ መስራታቸውን እንደሚቀጥሉ አምባሳደሩ ገልዋል። በተለይም…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢፌዴሪ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች አዲሱን ዓመት አከበሩ Meseret Awoke Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ቁንስላ ጽኅፈት ቤቶች አዲሱን ዓመት በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አክብረዋል፡፡ በጅዳ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽኅፈት ቤት፣ በሕንድ ፣ በደቡብ ሱዳን ፣ በጂቡቲ፣ በሞሮኮ፣ በአቡዳቢ፣ በፈረንሳይ ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Feven Bishaw Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መኸመት የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ሊቀመንበሩ በመልዕክታቸው፥ "አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የሰላም፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አዲስ አመትን ከአረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጋር አከበሩ Amele Demsew Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዲስ አመትን ከአረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጋር በታላቁ ቤተመንግሥት አከበሩ። ከልደታ፣ ቂርቆስ እና አራዳ ከፍለ ከተሞች ለተውጣጡ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማዕድ ተቋድሰዋል፤…
የሀገር ውስጥ ዜና በወሎ ግንባር የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት አዲስ ዓመትን በወልድያ ስቴዲየም እያከበሩ ነው Amele Demsew Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የዘመን መለወጫ በዓልን በወልድያ ስቴዲየም እያከበሩ ነው። አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ በወሎ ግንባር የተሰለፉ የመከላከያ ሰራዊት አባላቱ '' መነሻችን ኢትዮጵያዊነት መዳረሻችን ድል ነው፤…
የሀገር ውስጥ ዜና የድሬዳዋ አስተዳደር በአፋር ለሚገኙ መከላከያ ሰራዊት የቁም እንስሳቶችን ድጋፍ አደረገ Feven Bishaw Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር በአፋር ግንባር ጭፍራ ለሚገኙ መከላከያ ሰራዊት ለበዓል የቁም እንስሳቶችን ድጋፍ አደረገ ፡፡ የድሬዳዋ ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት ተጠሪና የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፅ/ቤት ሀላፊ ኢብራሂም…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች በተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በመገኘት በዓሉን በጋራ አሳለፉ Feven Bishaw Sep 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ በቂርቆስ ክ/ከተማ አዲስ በተገነባው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማእከል በዓሉን በጋራ አሳልፈዋል፡፡ ከንቲባዋ ከቢኬጂ ፋውንዴሽን ጋር በመሆን ነው በዓሉን ከምገባ ማዕከሉ ተጠቃሚዎች…