Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ ከክልሉ ልዩ ሃይልና መከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር አዲስ ዓመትን አከበሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የመንግስትና የፀጥታ አመራሮች ልዑክ ከክልሉ ልዩ ሃይልና ከመከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር አዲስ ዓመትን አከበሩ፡፡ ልዑኩ በኢትዮጵያና በሶማሊያ ድንበር የምትገኘው ኣቶ…

በለንደን የግማሽ ማራቶን ሰለሞን ባረጋና ቀነኒሳ በቀለ ሁለተኛና ሦስተኛ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 1 ፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በእንግሊዝ ለንደን በተደረገው የግማሽ ማራቶን ውድድር ሰለሞን ባረጋ እና ቀነኒሳ በቀለ ድል ቀንቷቸዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ በግማሽ ማራቶን የተሳተፈው ሰለሞን ባረጋ 1 ሰዓት ከ39 ሴኮንድ በመግባት 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። አንጋፋው አትሌት…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለመላው ኢትዮጵያውያን የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ መጪው አዲስ ዘመንለኢትዮጵያውያን ሰላም፣ መቻቻል፣ መከባበርና መፈቃቀድ…

አምባሳደር ባጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫን ለዊሊያም ሩቶ አደረሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኬንያው አዲስ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ያስተላለፉትን የደስታ መግለጫ አደረሱ። ኢትዮጵያ እና ኬንያ በጋራ መስራታቸውን እንደሚቀጥሉ አምባሳደሩ ገልዋል። በተለይም…

በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢፌዴሪ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች አዲሱን ዓመት አከበሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ቁንስላ ጽኅፈት ቤቶች አዲሱን ዓመት በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አክብረዋል፡፡ በጅዳ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽኅፈት ቤት፣ በሕንድ ፣ በደቡብ ሱዳን ፣ በጂቡቲ፣ በሞሮኮ፣ በአቡዳቢ፣ በፈረንሳይ ፣…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መኸመት የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ሊቀመንበሩ በመልዕክታቸው፥ "አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የሰላም፣…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አዲስ አመትን ከአረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጋር አከበሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዲስ አመትን ከአረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጋር በታላቁ ቤተመንግሥት አከበሩ። ከልደታ፣ ቂርቆስ እና አራዳ ከፍለ ከተሞች ለተውጣጡ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማዕድ ተቋድሰዋል፤…

በወሎ ግንባር የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት አዲስ ዓመትን በወልድያ ስቴዲየም እያከበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የዘመን መለወጫ በዓልን በወልድያ ስቴዲየም እያከበሩ ነው። አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ በወሎ ግንባር የተሰለፉ የመከላከያ ሰራዊት አባላቱ '' መነሻችን ኢትዮጵያዊነት መዳረሻችን ድል ነው፤…

የድሬዳዋ አስተዳደር በአፋር ለሚገኙ መከላከያ ሰራዊት የቁም እንስሳቶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር በአፋር ግንባር ጭፍራ ለሚገኙ መከላከያ ሰራዊት ለበዓል የቁም እንስሳቶችን ድጋፍ አደረገ ፡፡ የድሬዳዋ ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት ተጠሪና የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፅ/ቤት ሀላፊ ኢብራሂም…

ከንቲባ አዳነች በተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በመገኘት በዓሉን በጋራ አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ በቂርቆስ ክ/ከተማ አዲስ በተገነባው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማእከል በዓሉን በጋራ አሳልፈዋል፡፡ ከንቲባዋ ከቢኬጂ ፋውንዴሽን ጋር በመሆን ነው በዓሉን ከምገባ ማዕከሉ ተጠቃሚዎች…