Fana: At a Speed of Life!

አትዮጵያ አዲስ ዓመቷን ተቀበለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት 2015 ዛሬ ገብቷል። ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ሁነቶች አዲስ ዓመታቸውን ተቀብለዋል። በዓሉን በማስመልከትም በማለዳው 12 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ ተተኩሷል። አዲስ ዓመትን በማስመልከት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር…

የአንድነት ቀን በፕሪቶሪያና ፓሪስ የኢፌዴሪ ኤምባሲዎች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድነት ቀን በፕሪቶሪያ እና ፓሪስ የኢፌዴሪ ኤምባሲዎች ተከበረ። ቀኑ በፕሪቶሪያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ አዘጋጅነት “አንድነታችን በዘመናት አብሮነታችን የተገነባ እሴታችን ነው” በሚል መሪ ቃል በደቡብ አፍሪካ ከሚገኙ የሀይማኖት መሪዎች፣ የኢትዮጵያ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የ2015 አዲስ ዓመትን አስመልክተው ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በመልዕክታቸው ÷  ባለፈው ዓመት ሀገራችን ኢትዮጵያ እና ህዝቦቿ በእጅጉ…

በ2014 የውስጥ ባንዳዎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን ጋር  ቢፈትኑንም በሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን እኩይ አላማቸው ሳይሳካ ቀርቷል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የውስጥ ባንዳዎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን ጋር በመተባበር ቢፈትኑንም በሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን እኩይ አላማቸው ሳይሳካ ቀርቷል ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንቱ የ2015 አዲስ…

የብልጽግና ፓርቲ የሀረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሀረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ለ2015 አዲስ ዓመትን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም፥ 2014 ዓ.ም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት እንዳይደረግ ዓለም…

በአገራችን ያለውን የሰላም እጦት ለመቅረፍና በምግብ ራስ የመቻል ስራን እውን ለማድረግ በቅንጅት መስራት ይገባል – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገራችን ያለውን የሰላም እጦት ለመቅረፍና የተጀመረውን በምግብ ራስ የመቻል ስራ ፍሬ እንዲያፈራ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤው የ2015 አዲስ ዓመትን አስመልክተው ለመላው…

በአንድነት ስንቆም የውስጥና የውጭ ጠላቶችን ድል አድርገን ህልውናችንን እናስከብራለን – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነት ስንቆም የውስጥና የውጭ ጠላቶችን ድል አድርገን ህልውናችንን እናጸናለን ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ በጋምቤላ ክልል የአንድነት ቀን "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።…

አንድነታችንን በማጠናከር ህወሓት የከፈተውን ጦርነት መመከት እና ሀገርን ማጽናት ያስፈልጋል ÷አቶ አርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነታችንን ይበልጥ በማጠናከር ህወሓት  የከፈተውን ጦርነት መመከት እና ሀገርን ማጽናት ያስፈልጋል  ሲሉ  የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በሀረሪ ክልል የአንድነት ቀን "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች…

የደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች ለጥምር ሃይሉ 6 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች በወሎ ግንባር ለሚገኘው ጥምር ሃይል ስድስት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የኮምቦልቻ ከተማ 15 በሬዎች እና 70 በጎችን ሲያበረክት÷ የደሴ ከተማ ደግሞ 29 በሬዎች፣ 157 በጎች እና ሌሎች ምግብ…

የወርቅ ጌጣጌጦችን በመዝረፍ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡድን ተደራጅተው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ በመልበስ የወርቅ ጌጣጌጦችን በመዝረፍ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡   በሞጆ ከተማ ከአንድ ግለሰብ የወርቅ መሸጫ ሱቅ 49 ግራም የሚመዝኑ የወርቅ ጌጣጌጦችን…