Fana: At a Speed of Life!

የአንድነት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል የአንድነት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።   በመርሐ ግብሩ የተገኙት የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ እንደተናገሩት÷አየር ሃይል የሰላም ቋንቋ…

የደቡብ ክልል ለ1 ሺህ 445 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መንግስት አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 445 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሶፎንያስ ደስታ የክልሉ ይቅርታ ቦርድ በደንቡና መምሪያው መሰረት ለርዕሰ መስተዳድሩ…

አዲሱ ዓመት ተስፋና ምኞትን የምንሰንቅበት ብቻ ሳይሆን ለላቀ ድል የምንዘጋጅበት ነው- ር/መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት ተስፋና ምኞትን የምንሰንቅበት ብቻ ሳይሆን ለላቀ ድል የምንዘጋጅበትና ወደ አንድ ሀገራዊ ስሜት የምንመጣበት ሊሆን ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለኢትዮጵያውያን እና ትውልደ…

የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል። ነገ ከማለዳው 12፡00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…

ሜድሮክ በ50 ቢሊየን ብር ለሚገነባው ግዙፍ ዘመናዊ መንደር የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመቻሬ ሜዳ በ50 ቢሊየን ብር በ250 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ለሚያስገነባው ግዙፍ ዘመናዊ የአሙዲ መንደር የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመሰረተ ድንጋዩን…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በኮልፌ ቀራኒዮ ያስገነቡትን የመኖሪያ ቤትና ሱቆች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ዘነበወርቅ፣ ዘውዴ ሜዳ አካባቢ ያስገነቡትን የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆችን ለነዋሪዎች አስረከቡ። ከሁለት ወር በፊት በአካባቢው ጉብኝት ያደረጉት ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…

በአዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያ የሚገባትን አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆን ይገባል – አቶ አወል አርባ  

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያ የሚገባትን አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆን ይኖርብናል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ገለጹ፡፡ አቶ አወል አርባ ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን÷አዲሱ አመት የሰላም…

ኢትዮጵያውያን በአዲሱ ዓመት ለሰላም፣ እርቅና ይቅርታ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሰሩ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በአዲሱ ዓመት ለሰላም፣ እርቅና ይቅርታ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሰሩ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የክርስትና ሃይማኖት ተቋማት አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የሃይማኖት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የ2015 ዓ.ም አዲስ ዓመትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ እንኳን አደረሳችሁ ማለት የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ባሕሪ መሆኑን ጠቅሰው÷ዘመን …

“የአንድነት ቀን“ በመከላከያ ሠራዊት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረው “የአንድነት ቀን“ በመከላከያ ሠራዊት እየተከበረ ነው "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘው የአንድነት ቀን የአንድነትና የህብረት መገለጫ በሆነው በመከላከያ ሰራዊት ምክትል…