Fana: At a Speed of Life!

“የአንድነት ቀን“ በመከላከያ ሠራዊት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረው “የአንድነት ቀን“ በመከላከያ ሠራዊት እየተከበረ ነው "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘው የአንድነት ቀን የአንድነትና የህብረት መገለጫ በሆነው በመከላከያ ሰራዊት ምክትል…

ህብረተሰቡ ዕኩይ አላማ ለማስፈፀም ከሚንቀሳቀሱ አካላት አካባቢውን ሊጠብቅ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዕኩይ አላማ ለማስፈፀም ተልዕኮ ወስደው ከተማዋን ለማወክ ከሚፈልጉ አካላት ከፀጥታ ሃይሉ ጋር ተደራጅቶ በንቃት አካባቢውን እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ለአዲስ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “የአንድነት ቀን” እና የ”ጓንዷዋ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "የአንድነት ቀን" እና የ"ጓንዷዋ" በዓል የክልሉ ርዕሰ-መስተዳዶር አቶ አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት እየተከበረ ነው፡፡ በክልል "የአንድነት ቀን" ከጉሙዝ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ጓንዷዋ" በዓል ጋር በጥምረት አቶ አሻድሊ…

በሃይማኖት ሽፋን ለሽብር ተግባር ሲዘጋጁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ለሽብር ተግባር ሲዘጋጁ የነበሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ። ተጠርጣሪዎቹ በሃይማኖት ሽፋን የምዕመናን ማቆያ በሚል በቦሌ ቡልቡላ ባዘጋጁት ቤት ውስጥ በሕገ-ወጥ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለ791 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ 791 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወሰነ። የይቅርታ ተጠቃሚ ከሆኑት 802 ታራሚዎች መካከል 791ቱ የይቅርታ መስፈርት አሟልተው የተፈቱ ሲሆን÷ 11ዱ ደግሞ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመልካም ምኞት መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ፣ አደረሰን!…

አዲሱ ዓመት ለሀገራችን ከፍታ የምንተጋበት ዘመን ይሆናል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ  የ2015 ዓ.ም አዲስ አመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። አቶ ርስቱ ፥ በመልዕክታቸው “አዲሱ ዓመት ለሀገራችን ከፍታ የምንተጋበት፣ የተቸገሩ ወገኖቻችንን  የምንረዳበት…

ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ በንግስት ኤልሳቤጥ 2ኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ በእንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ 2ኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በንግስቷ ህልፈት በኢትዮጵያ ህዝብ እና በራሳቸው ስም የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል።…

በ2015 በጀት ዓመት ከቡና ምርት 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ከቡና የውጪ ንግድ 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት መታቀዱ ተገለፀ፡፡ ባለፈው በጀት ዓመት 4 ነጥብ 12 ቢሊየን ዶላር ከውጪ ንግድ የተገኘ ሲሆን÷ ከዚህ ውስጥ 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላሩ ከቡና የወጪ ንግድ የተገኘ መሆኑ…

በአማራና ሲዳማ ክልሎች የቡና ልማት ውጤታማነት እየተሻሻለ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና ሲዳማ ክልሎች የቡና ልማት ውጤታማነት እየተሸሻለ መሆኑን የየክልሎቹ አርሶ አደሮችና እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊዎች ተናገሩ፡፡ በአማራ ክልል አርሶ አደሮች ከቡና ልማት የሚያገኙት ጥቅም እየተሻሻለ መምጣቱን የተናገሩት የክልሉ…