Fana: At a Speed of Life!

የመንግስት የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎቶችን በቴሌ ብር መክፈል የሚያስችል ስርዓት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ክፍያ የሚያስፈልጋቸውን የመንግስት የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎቶች በቴሌ ብር መክፈል የሚያስችል ስርዓት ተጀምሯል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የሂሳብ አያያዝ ኦዲት ቦርድ በኦንላይን የሚሰጡ የመንግስት…

ፋሲል ከነማ ቡማሙሩን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪከ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣሪያ ከቡሩንዲው ክለብ ቡማሙሩ ጋር የተጫወተው ፋሲል ከነማ 3 ለ ዐ አሸንፏል። በባህርዳር ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ አለም ብርሃን ይግዛው፣ፈቃዱ አለሙ እና ታፈሰ ሰለሞን የማሸነፊያ ጎሎችን አስቆጥረዋል።…

የሐረሪ ክልል ለ59 ለሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ59 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ የክልሉ መንግስት ይቅርታ ያደረገው የይቅርታ መስፈርቱን አሟልተው ለተገኙ 59 ታራሚዎች መሆኑን ከክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡…

ከአሸባሪው ትህነግ ተልዕኮ ተቀብለው የህዝብን ሰላም ሲያውኩ የነበሩ 19 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ትህነግ ተልዕኮ ተቀብለው በአዲስ አበባ እና አካባቢው የህዝብን ሰላም ሲያውኩ የነበሩ 19 የሽብር ቡድን አባላት በተደረገው ከፍተኛ ዘመቻ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ጠላቶች አዲስ…

2014 ዓ.ም በሀገራችን ላይ የአሸባሪዎችና ዓለም አቀፍ ጫናዎች ቢበረቱበትም ኢትዮጵያ ያሸነፈችበት ነው- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለፈው ዓመት በህዳሴው ግድብ ላይ ጭምር ዓለም አቀፍ ጫና የበረታበት እና አሸባሪው ህወሓት ከተባባሪዎቹ ጋር ሆኖ ሀገራችን ላይ ጫና ያሳደሩበት ጊዜ ቢሆንም ኢትዮጵያውያን በአሸናፊነት ያለፍንበት ዓመት ነበር ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ…

በአዲሱ አመት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎች ይከናወናሉ- ከንቲባ ከድር ጁሃር 

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡና የከተማዋን እድገት የሚያንፀባርቁ የልማት ስራዎች ይከናወናሉ ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናግረዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ለ2015 አዲስ ዓመት…

ለጥምር ጦሩ እየተደረገ ያለው ድጋፍ ለሠራዊቱ አቅም እና ብርታት ፈጥሯል- ሜ/ ጄነራል ጥሩዬ አሰፌ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር ለሚገኘው ጥምር ጦር እየተደረገ ያለው ድጋፍ ለሠራዊቱ ታላቅ አቅም እና ብርታት እንደፈጠረለት የወሎ ግንባር ሎጂስቲክስ ኃላፊ ሜጀር ጄነራል ጥሩዬ አሰፌ ተናገሩ። የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር በግንባር እየተፋለመ ለሚገኘው ጥምር ጦር…

አዲሱን ዓመት በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉትን መልሶ በማቋቋም ማክበር ይገባል – ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱን ዓመት ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳት እና በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉትን መልሶ በማቋቋም መሆን እንዳለበት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች…

በ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች መተከላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው የችግኝ ዝርያዎች መተከላቸውን የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ኢያሱ ኤልያስ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…