Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ የሀረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሀረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ለ2015 አዲስ ዓመትን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም፥ 2014 ዓ.ም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት እንዳይደረግ ዓለም…

በአገራችን ያለውን የሰላም እጦት ለመቅረፍና በምግብ ራስ የመቻል ስራን እውን ለማድረግ በቅንጅት መስራት ይገባል – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገራችን ያለውን የሰላም እጦት ለመቅረፍና የተጀመረውን በምግብ ራስ የመቻል ስራ ፍሬ እንዲያፈራ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤው የ2015 አዲስ ዓመትን አስመልክተው ለመላው…

በአንድነት ስንቆም የውስጥና የውጭ ጠላቶችን ድል አድርገን ህልውናችንን እናስከብራለን – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነት ስንቆም የውስጥና የውጭ ጠላቶችን ድል አድርገን ህልውናችንን እናጸናለን ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ በጋምቤላ ክልል የአንድነት ቀን "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።…

አንድነታችንን በማጠናከር ህወሓት የከፈተውን ጦርነት መመከት እና ሀገርን ማጽናት ያስፈልጋል ÷አቶ አርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነታችንን ይበልጥ በማጠናከር ህወሓት  የከፈተውን ጦርነት መመከት እና ሀገርን ማጽናት ያስፈልጋል  ሲሉ  የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በሀረሪ ክልል የአንድነት ቀን "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች…

የደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች ለጥምር ሃይሉ 6 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች በወሎ ግንባር ለሚገኘው ጥምር ሃይል ስድስት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የኮምቦልቻ ከተማ 15 በሬዎች እና 70 በጎችን ሲያበረክት÷ የደሴ ከተማ ደግሞ 29 በሬዎች፣ 157 በጎች እና ሌሎች ምግብ…

የወርቅ ጌጣጌጦችን በመዝረፍ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡድን ተደራጅተው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ በመልበስ የወርቅ ጌጣጌጦችን በመዝረፍ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡   በሞጆ ከተማ ከአንድ ግለሰብ የወርቅ መሸጫ ሱቅ 49 ግራም የሚመዝኑ የወርቅ ጌጣጌጦችን…

የአንድነት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ስናብር ስናምር" በሚል መሪ ቃል የአንድነት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።   በመርሐ ግብሩ የተገኙት የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ እንደተናገሩት÷አየር ሃይል የሰላም ቋንቋ…

የደቡብ ክልል ለ1 ሺህ 445 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መንግስት አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 445 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሶፎንያስ ደስታ የክልሉ ይቅርታ ቦርድ በደንቡና መምሪያው መሰረት ለርዕሰ መስተዳድሩ…

አዲሱ ዓመት ተስፋና ምኞትን የምንሰንቅበት ብቻ ሳይሆን ለላቀ ድል የምንዘጋጅበት ነው- ር/መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት ተስፋና ምኞትን የምንሰንቅበት ብቻ ሳይሆን ለላቀ ድል የምንዘጋጅበትና ወደ አንድ ሀገራዊ ስሜት የምንመጣበት ሊሆን ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለኢትዮጵያውያን እና ትውልደ…

የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል። ነገ ከማለዳው 12፡00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…