Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያና ካሜሮን አምራቾች ትሥሥር የሚፈጥሩበት መድረክ መመቻቸቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያና ካሜሩን አምራቾች ልምድ የሚለዋወጡበት እና የዕውቀት ሽግግር የሚያደርጉበት ትሥሥር ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የካሜሮን-ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ቻምበር ፕሬዚዳንትና ልዑካን ቡድናቸው የቦሌ ለሚ የኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡…

የባህር ኃይልን ለማዘመን የሚሠጡ ስልጠናዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ባህር ኃይል ለማዘመን ከሀገር ውጭ እና በሀገር ውስጥ የሚሠጡ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ በብላቴ…

ራስ ምታትን ለማስወገድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ራስ ምታት በሚከሰትበት ጊዜ ወደ ሐኪም ቤት ሳይጓዙ ቀለል ያሉ ነገሮችን በማድረግ ህመሙን ማስታገስ ይችላሉ፡፡ ቀዝቃዛ ነገሮችን በራስ ላይ መጠቅለል፦ የራስ ምታት ወይም ከፍተኛ ማይግሬን በሚያጋጥምበት ጊዜ ቀዝቃዛ ነገሮችን በግንባር ላይ በመጠቅለል…

አንድ የሞሮኮ ኩባንያ ለኢትዮጵያ የማዳበሪያ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞሮኮው የአፈር ማዳበሪያ አምራች ድርጅት (ኦ ሲ ፒ) የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን ለመደገፍ የሚውል የ50 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አደረገ፡፡ የኦ ሲ ፒ የአፍሪካ ዋና ስራ አስፈፃሚ መሀመድ አኑዋር ጀማሊ እንደገለጹት÷ ድርጅቱ…

በሰበታ ከተማ የተለያዩ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰበታ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ የነበሩ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ፡፡   ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎቹ መነሻቸው ጋምቤላ ከተማ መሆኑን በሰበታ ፖሊስ መምሪያ የአካባቢ ደህንነት መረጋገጥ ምክትል ዳይሬክተር…

ኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ጨረቃ ላይ ውሃ ማግኘት የሚያስችል የጨረር ቁስ ሰራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ዶክተር ኢንጂነር ብርሃኑ ቡልቻ ጨረቃ ላይ ውሃ ለማግኘት የሚያስችል በመጠን አነስተኛ የሆነ ቁስ የኳንተም ፊዚክስ ቀመርን በመጠቀም መስራቱ ተገለጸ። የተሰራው ቁስ “ሄትሮዳይን ስፔክትሮ ሜትር” የሚል ስያሜ ያለው መሆኑን…

ኢኮኖሚን ከውጭ ሀገራት ጥገኝነት ለማላቀቅ ቀጣይ ሊተኮርባቸው የሚገቡ ስራዎች እንዳሉ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ከውጭ ሀገራት ጥገኝነት ለማላቀቅ መንግስት እየሰራው ያለው ስራ መልካም ቢሆንም ቀጣይ ሊተኮርባቸው የሚገቡ ስራዎች እንዳሉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናግረዋል። ግብርናውን ወደ ሰፋፊ ሜከናይዜሽን መቀየር፣ ኢንዱስትሪውን ማሳደግ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ታንዛንያ አቀና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዛሬው ዕለት ወደ ታንዛንያ አቅንቷል፡፡ ዋልያዎቹ በአገር ውስጥ ሊግ የሚገኙ ተጫዋቾች ብቻ በሚሳተፉበት የአፍሪካ እግር ኳስ ሻምፒዮና (ቻን)  ጨዋታ ከሩዋንዳ አቻቸው ጋር  የመጨረሻ የማጣሪያ ጨዋታቸውን ለማድረግ ነው  …

የክልሉ መንግስት የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ለመመለስ ያደረገው ጥረት የሚበረታታ ነው -አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ የደቡብ ክልል መንግስት የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ለመመለስ ያደረገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይረዳ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ክልል አመራሮች ያለፈው በጀት አመት አፈጻጸምና የቀጣይ ተግባራት የግምገማ መድረክ…

ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረኩ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የውጭ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የሚያስችል ፖሊሲ መዘጋጀቱን መናገራቸው ይታወሳል።…