Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ቦርድ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ባቀረቡት የሕዝበ ውሣኔ ማደራጀት ጥያቄ ላይ ውሣኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዴሬሽን ምክር ቤት ላቀረበው የሕዝበ ውሣኔ ማደራጀት ጥያቄ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስፈልገውን የጊዜ ታሳቢ ያደረገ የጊዜ ሰሌዳ እንደሚያሳውቅ ገለጸ፡፡ ቦርዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷…

ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት የኩባንያው የቀድሞ የሥራ ሃላፊ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት አንድ የኩባንያው የቀድሞ የደኅንነት ክፍል ኃላፊ ማጋለጣቸው ተሰምቷል፡፡ የቀድሞው የደኅንነት ክፍል ኃላፊ በሰጡት የምሥክርነት ቃል ኩባንያው ለተጠቃሚዎቹ እና ለአሜሪካ የደኅንነት ተቆጣጣሪዎች የደኅንነት…

አሜሪካ ለዩክሬን የ3 ቢሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን ተጨማሪ 3 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ ልታደርግ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ ድጋፉ ዩክሬን ከሩሲያ ጋር ጦርነት ውስጥ ከገባችበት ጊዜ ወዲህ ዋሺንግተን ለኪዬቭ ካደረገቻቸው ወታደራዊ ድጋፎች ከፍተኛ መጠን ያለው መሆኑ…

በአውሮፓ በ500 ዓመታት ውስጥ የከፋ ድርቅ መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ በ500 ዓመታት ውስጥ የከፋ የተባለው ድርቅ መከሰቱን የአውሮፓ ህብረት ኤጀንሲ አስታወቋል፡፡ ህብረቱ በነሐሴ ወር ባወጣው ሪፖርት ÷ በድርቁ ምክንያት በተፈጠረው የአፈር እርጥበት መቀነስ 47 በመቶው የህብረቱ ክፍል የድርቅ አደጋ ስጋት…

አምባሳደር ተሾመ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ፕሬዚዳንት እና በተቋሙ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሊ ሺንፈንግ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡   አምባሳደር ተሾመ በኢትዮጵያ በሰሜኑ…

አገልግሎቱ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሳሳቱ መረጃዎችን የሚለቁ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላይ የተሳሳቱ መረጃዎችን በመልቀቅ ተማሪዎች የስነ ልቦና ጫና እንዲደርስባቸው የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳሰበ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ…

ዩኒሴፍ ለኢትዮጵያ የ5 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በኢትዮጵያ በግጭትና ድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ5 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡   የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ…

በባለልዩ ጣዕም የቡና ቅምሻ አንድ ኪሎ የኢትዮጵያ ቡና በ47 ሺህ 236 ብር ተሸጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለሦስተኛ ጊዜ ሲካሄድ የቆየው የባለልዩ ጣዕም የቡና ቅምሻ (ካፕ ኦፍ ኤክሰለንስ) ውድድር የኢትዮጵያ ቡና አሸነፈ፡፡ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን “ቡናችን ዳግም አሸነፈ፤ አርሶ አደሮቻችንም አሸንፈው የኢትዮጵያ ኩራት ሆነዋል”…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የምስጋና መርሐ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በ2014 በጀት ዓመት ለነበረው ውጤታማ ጊዜ ከጎኑ ለነበሩ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት የምስጋና መርሐ ግብር አካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር…

የአፋር ክልል ማዕድን ልማት ኮርፖሬሽን ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ቢሊየን ብር መነሻ ካፒታል የተቋቋመው የአፋር ክልል ማዕድን ልማት ኮርፖሬሽን ዛሬ በይፋ ስራ ጀመረ፡፡ ኮርፖሬሽኑ አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ወደ ስራ መግባቱ ተገልጿል። ስትራቴጂካዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቃሜታ ያላቸውን የክልሉ…