በጋምቤላ ክልል የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ በዘላቂነት ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው -ኢ/ር አይሻ መሀመድ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በየዓመቱ የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ በዘላቂነትና በአጭር ጊዜ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ እንደሚገኝ የመስኖና ቆላማ አከባቢዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ገለጹ።
በክልሉ የተከሰተውን የጎርፍ አደጋ…