Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በሶማሌ ክልል በሲቲ ዞን የሰብዓዊና የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፎችን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ዋና ዳይሬክተር ኒኮላስ ቮን አሬክስን ጋር ተወያዩ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

ኢትዮጵያ በቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና በመከረው ዓለም አቀፍ ጉባዔ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያበመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ልማት ጉባዔ ላይ ተሳተፈች። ጉባዔው “የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ልማት ከኮቪድ ወረርሽኝ በኋላ አዲስ ለውጥ፤ አዲስ መንገድ እና አዲስ ክኅሎት” በሚል መሪ ቃል በቻይና ቲያንጂን…

የሠራዊቱን ወቅታዊ ሁኔታ፣ ባልተረጋገጡ መረጃዎችና አሉባልታዎች የማራገብ ሙከራዎች እንዲቆሙ ሚኒስቴሩ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠራዊቱን ወቅታዊ ሁኔታ፣ ባልተረጋገጡ፣ ባልተገቡ መረጃዎችና አሉባልታዎች የመዘገብ ወይም የማራገብ አሉታዊ ሙከራዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ የመከላከያ ሚኒስቴር አሳሳበ። ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የህዝቡ ድጋፍ እና ተሳትፎ ጠንካራ መሆን፤ መከላከያ…

የብልፅግና ፓርቲ የ2014 ሪፖርት እና የ2015 በጀት አመት እቅድ ገለጻ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የ2014 በጀት አመት ሪፖርት እና የ2015 በጀት አመት እቅድ ገለጻ ዛሬ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ÷ ፓርቲውን ጊዜውን ሊመጥን በሚችል ሁኔታ…

ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የጀመረችው ጉዞ ሲቃኝ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግጭቶች፣ መከራዎችና ረሃብ ስትፈተን የቆየች ሀገር ብትሆንም አሁን ላይ ግን ካለፈው ትምህርት ወስዳ ሁኔታዎቹን ወደ ዕድል መቀየር መቻሏን በኬንያ ናይሮቢ የንግድ ሥራ ትምህርት ቤት የሥራ ፈጠራ መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ቢታንጌ ንዴሞ…

በመዲናዋ በ7 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የአነስተኛና መካከለኛ የኢንደስትሪ ፓርክ ለመገንባት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ7 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የአነስተኛና መካከለኛ የኢንደስትሪ ፓርክ ለመገንባት ስምምነት ተፈረመ። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩ መልዕክት÷ ለአዲስ አበባ የመጀመርያና አዲስ ብስራት…

በድሬዳዋ የተገነባው የኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በ50 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ፋብሪካ ተመረቀ። ፋብሪካው በየአብሥራ ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ አማካኝነት የተገነባ መሆኑ ታውቋል። ፋብሪካውን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

መጪውን የበዓል ግብይት የሚቆጣጠር ግብረ ኃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን የበዓል ግብይት የሚቆጣጠር ከፌደራል መንግሥት፣ ከአዲስ አበባ እና ከኦሮሚያ ክልል ንግድቢሮዎች የተውጣጠ ግብረ ኃይል ተቋቋመ፡፡ ከመጪው የአዲስ ዓመት በዓል ጋር ተያይዞ የሚከሰት አላስፈላጊ የዋጋ ንረትን እንደሚቆጣጠር ግብረ…

ቻይና ከሩሲያ የምታስገባው የሃይል አቅርቦት መጠን ጭማሪ አሳየ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከሩሲያ የምትገበያየውን የሃይል አቅርቦት መጠን ከፍ ማድረጓ ተሰማ፡፡ ቤጂንግ ከመጋቢት ወር ጀምሮ ከሩሲያ ለተገበያየቻቸው የነዳጅ ድፍድፍ፣ የነዳጅ ዘይት፣ የጋዝ እና የድንጋይ ከሰል ምርቶች 35 ቢሊየን ዶላር ወጪ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡…

የዩሮ ምንዛሬ ከአሜሪካ ዶላር በታች መሆኑን ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩሮ የገንዘብ ምንዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ከአሜሪካ ዶላር በታች መሆኑ ተገለጸ፡፡ ለዩሮ የገንዘብ ምንዛሬ ዝቅ ማለት በሃይል ዘርፍ ያለው ቀውስ መባባስ እና አሜሪካ የገንዘብ ፖሊሲዋን በይበልጥ ጥብቅ ማድረጓ አበይት ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ አሁን…