Fana: At a Speed of Life!

152 ስደተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም (አይ ኦ ኤም) ጋር በመተባበር 152 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን አስታወቀ፡፡ ከተመላሽ ስደተኞቹ መካከል 19 ያህሉ ሴቶች ሲሆኑ፥ 50 የሚሆኑት እድሜያቸው ከ18 ዓመት…

የነዳጅ ድጎማን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የነዳጅ ድጎማን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል እና የመሠረተ ልማት ደህንነት ላይ በቅንጅት ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ የነዳጅ ድጎማን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል እና…

ቻይና የአሜሪካ -ታይዋን የንግድ ግንኙነት ውይይትን ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ታይዋን በይፋ የጀመሩትን የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነት እንቅስቃሴ ቻይና ተቃውማለች፡፡ አሜሪካ እና ታይዋን የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነት ማዕቀፍ ላይ መደበኛ ውይይት ለመጀመር መስማማታቸው ተገልጿል፡፡ የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ጉዳዩን…

ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ እና የቻይናው ዋይ ቲ ኦ ኩባንያ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ እና የቻይናው ዋይ ቲ ኦ ኩባንያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡   ስምምነቱን የኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ እና የቻይናው ዋይ ቲ…

ወጣቶች በመዲናዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የተውጣጡ 1 ሺህ 200 ወጣቶች በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ስራዎችንና የተለያዩ ተቋማትን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝታቸውም የአብርሆት ቤተ መጻሕፍትን፣ ሳይንስ ሙዝዬምን፣ አንድነት እና ወንድማማችነት ፓርክን እንዲሁም…

በአውሮፓ የተከሰተው ድርቅ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎትን ማስተጓጎሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአውሮፓ የተከሰተው ድርቅ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎትን እያስተጓጎለ መሆኑን የተለያዩ ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡ በአህጉረ አውሮፓ እየተከሰተ ባለው ድርቅ ምክንያት የሐይቆች እና የወንዞች ውሃ መጠን እየቀነሰ በመምጣቱ የባህር ትራንስፖርት…

ለሰሜኑ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት የፀደቀው ምክረ ሃሳብ መንግስት ለሰላማዊ አማራጭ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋገጠ ነው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም አማራጭ አብይ ኮሚቴ ለሰሜኑ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ያፀደቀው የሰላም ምክረ ሃሳብ የመንግስትን ለሰላማዊ አማራጭ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋገጠ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታርያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ገለፁ።…

የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ማጣሪያ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2023 የሚካሄደው የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ድልድል ዛሬ ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህ መሰረትም ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ዙር  የማጣሪያ ውድድር ከዴሞክራቲክ ኮንጎ ጋር ተደልድላለች። ኢትዮጵያ ይህን ዙር የምታልፍ ከሆነ በሁለተኛው…

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ለአሸንድዬ፣ ሻደይ እና ሶለል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶክተር) ለአሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ባህል የአንድ አካባቢ…

የቆቃ ኃይል ማመንጫ ሲደረግለት የነበረው ጥገና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ከቆቃ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግድብ የሚወጣውን ውሃ ፍጥነትና እንቅስቃሴ ለመቀነስ የሚያገለግለው "የስቲሊንግ ቤዚን" የጥገና ስራ ተጠናቀቀ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች…