የሀገር ውስጥ ዜና የማክሮ ኢኮኖሚውን በሚያሳድጉ ዘርፎች ላይ መስራት ይገባል- ባለሙያዎች Feven Bishaw Aug 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ማክሮ ኢኮኖሚ ሊያሳድጉ በሚችሉ ዘርፎች ላይ በስፋት መስራት ይገባል ሲሉ የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ተናገሩ። የወጪ ንግድ መጠንን ከፍ ማድረግ፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን ማሳደግ እንዲሁም ምርትና ምርታማነት ማስፋፋት በትኩረት ሊሰራባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና “ስለኢትዮጵያ” መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Aug 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያዘጋጀው 9ኛው "ስለኢትዮጵያ" መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ “ሚዲያ ለሀገር ግንባታ” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የኮሙኒኬሽን አገልግሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ስለሺ ከኢትዮ-አሜሪካ ንግድ ምክር ቤት ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Aug 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ዘርፍ ማህበር የቦርድ አባላት ጋር በአገራዊና የቢዝነስ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ስለሺ በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ ተግባራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ችግሮችን እየነቀልን፤ ችግኞችን እየተከልን አብሮነትን እናስቀጥላለን- ከንቲባ አዳነች Mekoya Hailemariam Aug 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የሚያለያዩንን ችግሮች እየነቀልን፤ ችግኞችን እየተከልን አብሮነትን ማስቀጠል ይገባል” ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር 4 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳው ጀምሮ እየተካሄደ ነው።…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ጋር ተወያዩ Alemayehu Geremew Aug 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክል ሐመር ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅትም በኢትዮጵያ ከዘላቂ ሰላም ግንባታ፣ ሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት፣ ተጠያቂነትንና ዴሞክራሲን ከማስፈን፣ ብሄራዊ ውይይት እና…
የዜና ቪዲዮዎች ከዋናው የህዳሴው ግድብ ሶስት እጥፍ የሚበልጠው የሳድል ዳም Amare Asrat Aug 17, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=leh_KeH9QBY
የዜና ቪዲዮዎች በአዲስ አበባና በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን በአስተዳደር ወሰን ማካለል ዙሪያ የተካሄደ ሕዝባዊ ውይይት Amare Asrat Aug 17, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=3-Dkp4WCCM4
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 25 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Alemayehu Geremew Aug 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 25 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስመመለሳቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከተመላሾቹ ውስጥ 880 ወንዶች፣ 129 ሴቶች እና 16…
ዓለምአቀፋዊ ዜና እስራዔል እና ቱርክ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለማደስ ተስማሙ Alemayehu Geremew Aug 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ቱርክ ያቋረጡትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ነበረበት ለመመለስ መሥማማታቸው ተገለጸ፡፡ የእስራዔል ጠቅላይ ሚኒስትር ያይር ላፒድ የየሀገራቱ አምባሳደሮች እና ቆንስላ ጀነራሎች ወደ ቀድሞ መደበኛ ሥራቸው ይመለሳሉ ሲሉ በትዊተር ገጻቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ Alemayehu Geremew Aug 17, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር ልዩ መልዕክተኛ ሳራ ሞንትጎመሪ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም እንግሊዝ ከኢትዮጵያ ጋር ስላላት የረጅም ጊዜ ወዳጅነት አስታውሰው፥…