Fana: At a Speed of Life!

የአሜሪካ ፣ ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ ባሕር ኃይሎች ጥምር ወታደራዊ ልምምድ ሊያካሂዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ያደረገችውን የሚሳኤል ሙከራ ተከትሎ የአሜሪካ፣ ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ ባሕር ኃይሎች በጥምረት በጃፓን ባሕር ላይ የፀረ-ሰርጓጅ መርከብ ጥቃት ልምምድ ሊያካሂዱ መሆኑ ተገለጸ። ሀገራቱ ከ2017 ወዲህ የአሜሪካውን በኒውክሌር…

በአዳማ የጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ 82 የአሸባሪ ቡድኖቹ ተላላኪዎች በቁጥጥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ 82 የአሸባሪዎቹ ሸኔና ህወሓት ተላላኪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማዋ ፀጥታና አስተዳደር ጽህፈት ቤት ገለፀ። የአዳማ ከተማ ፀጥታና አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሀላፊ መኩሪያ ድንቁ እንደገለጹት÷…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ በመንበረ ጸባኦት ቅድሥተ ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡ ከሥርዓተ ቀብሩ ቀደም ብሎ÷ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ ዘመድ ወዳጆች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና አድናቂዎቹ በተገኙበት…

መላው ኢትዮጵያውያን ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ በማድረግ የእምነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች መላው ኢትዮጵውያን ድጋፍ በማድረግ የእምነት ግዴታቸውን እንዲወጡ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጥሪው የቀረበው “ለወገን በመድረስ የእምነት ግዴታችንን እንወጣ” በሚል መሪ ቃል የሃይማኖት…

ኢመደአ እና ኢንቴል ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና ኢንቴል ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በመግባቢያ ሰነዱ ኢመደአ ከኢንቴል ኮርፖሬሽን ጋር በሰው ሃይል ልማትና አቅም ግንባታ፣ በሳይበር…

አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የሴኔት ደህንነት ጉዳዮች ሰብሳቢ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የሴኔት የደህንነት ጉዳዮች ሰብሳቢ ማርክ ዋርነር ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ስላለው ግጭት፣ በኢትዮጵያና አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ዳያስፖራው በልማት…

ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወደብ፣ ተርሚናልና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወደብ፣ ተርሚናልና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ማሞ ምህረቱ የተመራ  እና የኢትዮጵያ ባህርና ሎጀስቲክስ አገልግሎት…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋናው መስሪያ ቤት ተገኝተው የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ሲደርሱ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…

በኡጋንዳ 6 የጤና ባለሙያዎች በኢቦላ መያዛቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ አምሥት ሐኪሞች እና አንድ የአንስቴዢያ ባለሙያ በኢቦላ ቫይረስ መያዛቸው ተገለጸ፡፡ የሕክምና ባለሙያዎቹ በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጠ በኋላ ለሕክምና ወደ ለይቶ ማቆያ መወሰዳቸውን ዘ ኢስት አፍሪካን ዘግቧል፡፡ የሙቤንዴ የኢቦላ…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የሕይወት ታሪክ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ከእናቱ ከወይዘሮ ሀገርነሽ ዋሴ እና ከአባቱ አቶ አፈወርቅ መንግሥቱ በ1970 ዓ.ም በጎንደር አዘዞ ተወለደ፡፡ በተወለደ በሶስት ወሩም ወላጆቹ ኑሯቸውን በደብረታቦር ከተማ አድርገው በዚያም እድሜው ሲደርስ…