Fana: At a Speed of Life!

የሰዎች ህገ ወጥ ዝውውርን ለመከላከል የተሰሩ ተግባራትን የሚገመግም መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው መነገድ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር እና በህገ ወጥ መንገድ ለስራ ወደ ውጭ አገር የመላክ ወንጀልን ለመከላከል የተከናወኑ ተግባራትን የሚገመግም መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩን ያዘጋጀው በሰው መነገድ፣ በህገወጥ መንገድ…

የጋምቤላ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ30 ሚሊየን ብር የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በኢሺ ፕሮግራም በጋምቤላ ከተማ ለሚገኘው ኦፔኖ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 30 ሚሊየን ብር የሚገመት ለአይሲቲ መሠረተ ልማት የሚሆኑ የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል። የኮሌጁ አስተዳደር ምክትል ዲን አቶ ጊል ማንጎግ…

አገራዊ ምክክሩ ጠንካራና ቅቡልነት ያለው ሀገረ መንግስት ለመገንባት እንደሚያግዝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ ምክክሩ ጠንካራና ቅቡልነት ያለው ሀገረ መንግስት ለመገንባት እንደሚያግዝ የምክክር ኮሚሽኑ ገለጸ፡፡ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀረሪ ክልል ከመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የሥራ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩን ንግግር…

የመጥፋት አደጋ የተደቀነባቸውን በዓላት ትውፊታቸውን ጠብቆ ማክበር እንደሚገበ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጥፋት አደጋ የተደቀነባቸውን በዓላት ትውፊታቸውን ጠብቆ ማክበር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ፡፡ የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አነጋግረኝ ጋሻው÷በዓላት እየተበረዙ ትውፊታቸው እየጠፋ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በደብረ…

የፌዴሬሽን ም/ቤት በደቡብ ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች ያቀረቡትን የውሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ ሕዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ ውሳኔ አሳለፈ።   ውሳኔውን በ5 ተቃውሞ…

በደቡብ ክልል 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች የምግብ እርዳታ ይሻሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዝናብ መቆራረጥ እና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በደቡብ ክልል 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች የምግብ ድጋፍ እንደሚፈልጉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ያጋጠመው የአየር ንብረት ለውጥ በዜጎች ላይ የሚያስከትለውን ጉዳት የተመለከተ…

የመከላከያ ሚኒስቴር ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች የመኖሪያ ሕንፃ ግንባታ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌ.ዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው 64 አባዎራዎች ተጠቃሚ የሚሆኑበት የG+4 መኖሪያ ሕንፃ ግንባታ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስጀምሯል። የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ወቅት ባስተላለፉት…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ክልል 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ያቀረቡትን በጋራ ክልል የመመሰረት ጥያቄ ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ስር የሚገኙ 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ያቀረቡትን በጋራ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመመሰረት ጥያቄ ላይ የውሳኔ ሀሳብ ቀርቦ ውይይት እያካሄደ ነው፡፡   ምክር ቤቱ…

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከ298 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከ298 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው 156 ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተው መርቀዋል።…