አየር መንገዱ ከካርቱም አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረው አውሮፕላን ከተፈጠረው ችግር ጋር ተያይዞ ምርመራ እያደረኩ ነው አለ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካርቱም አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረው የመንገደኞች አውሮፕላን ላይ ከተፈጠረው ችግር ጋር ተያይዞ የበረራ አባላቱ ለጊዜው ከስራ መታገዳቸውን አስታወቀ፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው…