Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ሕገ ወጥ መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ለ45 ቀናት ክትትል ሲደረግባቸው የቆዩ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ በማዘዋወር የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል፡፡ መነሻቸውን ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አርጡ ፉርሲ ወረዳ ጪረቲ ቀበሌ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሶማሌ ክልል የተተገበረውን የመሰረተ ልማት አውታር አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሶማሌ ክልል በአጭር ጊዜ ተግባራዊ የተደረገውን ሰፊ የመሰረተ ልማት አውታር ግንባታ አድንቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ÷ በዘመናዊ መልኩ ዕድሳት የተደረገለትን የሶማሌ ክልል…

በወምበራ ወረዳ 1 ሺህ 395 ዜጎች ወደ ማዕከል ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ወምበራ ወረዳ እየተካሄደ ያለውን ሕግ የማስከበር ሥራ ተከትሎ 1 ሺህ 395 ዜጎች ወደ ኮንግ ማዕከል ተመልሰዋል፡፡ ከ1 ሺህ 395 ዜጎች መካከል 99 ያህሉ ሕጻናት መሆናቸው ተገልጿል። በቀጣናው የተገኘውን…

የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ለጉብኝት ታይዋን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት የአሜሪካ ኮንግረስ ልዑካን ቡድን ለሁለት ቀናት ጉብኝት ታይዋን መግባታቸው ተገለጸ። የአሜሪካ ኮንግረስ ሕግ አውጪ አባላት ታይዋን የገቡት፥ የአሜሬካ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ ታይዋንን ከጎበኙ ሁለት ሣምንታት…

በሻሸመኔ ከተማ ህገ ወጥ የውጭ ሀገር ገንዘብ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ የውጭ ሀገር ገንዘብ ተያዘ። ገንዘቡ ከአዲስ አበባ ወደ ሞያሌ በሚጓዝ የጭነት ተሽከርካሪ ውስጥ ተደብቆ መያዙን የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ምክትል…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል ለተመዘገበው የአረንጓዴ አሻራ ስኬት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ለተመዘገበው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ስኬት ምስጋና አቀረቡ። በኦሮሚያ ክልል በዚህ አመት ለመትከል ከታቀደው 4 ነጥብ 35 ቢሊየን ችግኝ ውስጥ 4…

የምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ ጋር በጎፋ ዞን ሣውላ ከተማ በልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባልና በሕዝብ ተወካዮች…

በግብጽ በእሳት አደጋ የ41 ሠዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብጽ በቤተክርስቲያን ውስጥ በተነሳ የእሳት አደጋ የ41 ሠዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ። በቤተክርስቲያኑ ውስጥ 5 ሺህ ምዕመናን የሰንበት ቅዳሴ እያስቀደሱ እንደነበር የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል። በጊዛ በሚገኘው አቡ ሰፊን ቤተክርስቲያን እሳት…

ፕሬዚዳንት ማክሮን ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን እንዲቀላቀሉ ፈቀዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን ለመቀላቀል ያቀረቡት ጥያቄ ከ20 በላይ በሚሆኑ የኔቶ አባል ሀገራት ይሁንታ ማግኘቱ ተገለጸ። ባሳለፍነው ማክሰኞ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለሁለቱ የኖርዲክ ሀገራት ይሁንታን የሚቸር ፊርማ መፈረማቸው ይታወሳል።…

ወደ ሥራ ሳይገቡ የቆዩ የመስኖ ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ጥቅም ላይ ማዋል የአዲሱ በጀት ዓመት ትኩረት እንደሚሆን ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሥራ ሳይገቡ የቆዩ የመስኖ ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ጥቅም ላይ ማዋል የአዲሱ በጀት ዓመት ትኩረት እንደሚሆን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ እና የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት ጠቋሚ…