Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ማክሮን ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን እንዲቀላቀሉ ፈቀዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን ለመቀላቀል ያቀረቡት ጥያቄ ከ20 በላይ በሚሆኑ የኔቶ አባል ሀገራት ይሁንታ ማግኘቱ ተገለጸ። ባሳለፍነው ማክሰኞ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለሁለቱ የኖርዲክ ሀገራት ይሁንታን የሚቸር ፊርማ መፈረማቸው ይታወሳል።…

ወደ ሥራ ሳይገቡ የቆዩ የመስኖ ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ጥቅም ላይ ማዋል የአዲሱ በጀት ዓመት ትኩረት እንደሚሆን ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሥራ ሳይገቡ የቆዩ የመስኖ ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ጥቅም ላይ ማዋል የአዲሱ በጀት ዓመት ትኩረት እንደሚሆን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ እና የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት ጠቋሚ…

በዞኑ ከ104 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ከ104 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የመስኖና የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። የክልሉ ውሃ መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አክሊሉ አዳኝ እንደገለጹት÷ በክልሉ በዚህ…

የሶማሌ ክልል ኩታ ገጠም እርሻ ያስገኘው ምርት የሚያስደንቅ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ኩታ ገጠም እርሻ ያስገኘው ምርት የሚያስደንቅ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን በዘመናዊ መንገድ እየለማ ያለን የስንዴ እርሻ ጎብኝተዋል፡፡ ኩታ…

የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና በሁሉም መስክ ቀልጣፋ ስርዓት የሚገነባበት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና በሁሉም መስክ ቀለል ያለና ቀልጣፋ ስርዓት የሚገነባበት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የድሬዳዋን ነጻ የንግድ ቀጠና መርቀው ሲከፍቱ እንደገለጹት÷ የኢትዮጵያን ብልጽግና መሠረት…

የአረንጓዴ አሻራ ስኬት አገራችን ድንቅ መስራት እንደምትችል ትልቅ ማሳያ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር እስከአሁን ከ24 ቢሊየን 2 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ አገልግሎቱ የአረንጓዴ አሻራ ስኬት አገራችን ድንቅ መስራት እንደምትችል ትልቅ ማሳያ ነው ሲል ገልጿል ዛሬ ባወጣው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ። የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የገቢ ምርቶች በቀጥታ አገር…

በሚቀጥሉት አራት አመታት ጥራት ላይ በማተኮር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠናክሮ ይቀጥላል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አራት አመታት ጥራት ላይ በማተኮር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። የዚህ አመት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በድሬዳዋ በተካሄደ መርሃ ግብር ተጠናቋል ። በመርሃ ግብሩ…