የሐረሪ ክልል ካቢኔ ለከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ከ203 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ለሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ከ203 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አፅደቀ።
ካቢኔው በከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም እየተከናወኑ የሚገኙ…