Fana: At a Speed of Life!

ልማት ባንክ በተጠናቀቀው በጀት አመት 11 ቢሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ከሰጠው ብድር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተጠናቀቀው 2014 በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ከሰጠው ብድር መሰብሰብ መቻሉን ገለፀ። ባንኩ የትግራይ ክልል ፕሮጀክቶችን ሳይጨምር የተበላሸ ብድር ደረጃን ወደ 17 በመቶ ማውረድ መቻሉንም አስታውቋል።…

የሶማሊያ ፓርላማ 26 የካቢኔ አባላትን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙ 40 ቀናት ያህል ያስቆጠሩት ሀምዛ አብዲ ባሬ ያቀረቧቸውን 26 የካቢኔ አባላት ሹመት የሀገሪቱ ፓርላማ አጽድቋል። ካቢኔው የአልሸባብ የቀድሞ ምክትል መሪ ሙክታር ሮቦው አቡ ማንሱርንም…

4ኛው ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዩንቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ሰልጣኞች ሲሰጥ ነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡ በ4ተኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም በጎነት ለአብሮነት…

የጋራ ምክክር ፎረም የአሠራር መምሪያ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል፣ የክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች የሥራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች የጋራ ምክክር ፎረም የአሠራር መምሪያውን አጽድቀዋል፡፡ የአሠራር መምሪያው፣ በሕግ አወጣጥ፣ በክትትል እና ቁጥጥር፣ በሕዝብ…

የተለያዩ ተቋማት የ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ እንዲሁም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሰላ ዲስትሪክት በተለያዩ አካባቢዎች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ አመራሮች…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ የለማውን የስንዴ ማሳ ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የልዑካን ቡድን በምሥራቅ ሸዋ ዞን ቦራ እና ዱግዳ ወረዳዎች በኩታ ገጠም የለማውን የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስንዴ ምርት ለማሳደግና…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የትምህርት ዘመን ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ማጠቃለያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ፈተናው ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም…

የስንዴ ምርታማነት

ኢትዮጵያ የስንዴ ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት እያደረገች ሲሆን÷ በዘንድሮው የምርት ዘመንም ከፍተኛ ውጤት ይጠበቃል። በዚህም መሠረት፡- በ2015 ዓ.ም ከመኸር እርሻ ምርት ስንዴን ጨምሮ ከሁሉም የሰብል ምርቶች፡- በአነስተኛ ይዞታ አርሶ አደርና አርብቶ…

ኢትዮጵያ የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮናን 3ኛ በመሆን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ የተካሄደውን የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም ሶስተኛ በመሆን አጠናቀቀች። በውድድሩ ኢትዮጵያ 6 የወርቅ፣ 5 የብር እና 1 ነሃስ በድምሩ 12 ሜዳሊያዎችን አግኝታለች። በሻምፒዮናው ማጠናቀቂያ እለት…