የሀገር ውስጥ ዜና ልማት ባንክ በተጠናቀቀው በጀት አመት 11 ቢሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ከሰጠው ብድር ሰበሰበ Feven Bishaw Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተጠናቀቀው 2014 በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ከሰጠው ብድር መሰብሰብ መቻሉን ገለፀ። ባንኩ የትግራይ ክልል ፕሮጀክቶችን ሳይጨምር የተበላሸ ብድር ደረጃን ወደ 17 በመቶ ማውረድ መቻሉንም አስታውቋል።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የሶማሊያ ፓርላማ 26 የካቢኔ አባላትን ሹመት አፀደቀ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙ 40 ቀናት ያህል ያስቆጠሩት ሀምዛ አብዲ ባሬ ያቀረቧቸውን 26 የካቢኔ አባላት ሹመት የሀገሪቱ ፓርላማ አጽድቋል። ካቢኔው የአልሸባብ የቀድሞ ምክትል መሪ ሙክታር ሮቦው አቡ ማንሱርንም…
የሀገር ውስጥ ዜና 4ኛው ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ተጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዩንቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ሰልጣኞች ሲሰጥ ነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡ በ4ተኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም በጎነት ለአብሮነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋራ ምክክር ፎረም የአሠራር መምሪያ ጸደቀ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል፣ የክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች የሥራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች የጋራ ምክክር ፎረም የአሠራር መምሪያውን አጽድቀዋል፡፡ የአሠራር መምሪያው፣ በሕግ አወጣጥ፣ በክትትል እና ቁጥጥር፣ በሕዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት የ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ እንዲሁም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሰላ ዲስትሪክት በተለያዩ አካባቢዎች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ አመራሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ የለማውን የስንዴ ማሳ ጎበኘ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የልዑካን ቡድን በምሥራቅ ሸዋ ዞን ቦራ እና ዱግዳ ወረዳዎች በኩታ ገጠም የለማውን የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስንዴ ምርት ለማሳደግና…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የትምህርት ዘመን ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ማጠቃለያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ፈተናው ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም…
የሀገር ውስጥ ዜና የስንዴ ምርታማነት ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 ኢትዮጵያ የስንዴ ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት እያደረገች ሲሆን÷ በዘንድሮው የምርት ዘመንም ከፍተኛ ውጤት ይጠበቃል። በዚህም መሠረት፡- በ2015 ዓ.ም ከመኸር እርሻ ምርት ስንዴን ጨምሮ ከሁሉም የሰብል ምርቶች፡- በአነስተኛ ይዞታ አርሶ አደርና አርብቶ…
ስፓርት ኢትዮጵያ የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮናን 3ኛ በመሆን አጠናቀቀች Mekoya Hailemariam Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ የተካሄደውን የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም ሶስተኛ በመሆን አጠናቀቀች። በውድድሩ ኢትዮጵያ 6 የወርቅ፣ 5 የብር እና 1 ነሃስ በድምሩ 12 ሜዳሊያዎችን አግኝታለች። በሻምፒዮናው ማጠናቀቂያ እለት…
የዜና ቪዲዮዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያሳለፈው ውሳኔ Amare Asrat Aug 6, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=7RP0cKkN8bI