Fana: At a Speed of Life!

ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ ዘርፉን በእውቀትና በቁርጠኝነት መምራት ይገባል -አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ዘርፉን በእውቀትና በቁርጠኝነት መምራት እንደሚገባቸው የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ገለጹ። በክልሉ በ2014 የገቢ አሰባሰብ እቅድ…

በጎንደር ከተማ አደንዛዥ እጽ ሲያዘዋውሩ ተገኝተዋል የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ 52 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደንዛዥ እጽ ሲያዘዋውሩ ተገኝተዋል የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጎንደር ከተማ ፖሊስ መምሪያ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር…

998 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ 

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 998 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 985 ወንዶች ሲሆኑ አንድ ሴት እንዲሁም እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ 12 ታዳጊዎች እንደሚገኙ…

በፋይናንስ ዘርፍ ላይ በተሠራው ሥራ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዓለምአቀፋዊ ጫናዎችን ተሻግሮ ዕድገት ማስመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት የፋይንስ ዘርፉ ላይ በተሰራው ስራ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የወቅቱን ዓለምአቀፋዊ ኢኮኖሚያዊ ጫናዎች ተሻግሮ ዕድገት ማስመዝገብ መቀጠሉን የብሔራ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ገለጹ፡፡ በፋይናንስ ዘርፍ ላይ…

እህል የጫኑ ተጨማሪ ሁለት መርከቦች ከዩክሬን ተነስተዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ተጨማሪ ሁለት የወጪንግድ እህል የጫኑ መርከቦች ከዩክሬን ጥቁር ባሕር ወደቦች መነሳታቸውን የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ እንደገለጸው በተደረሰው ሥምምነት መሠረት የመጀመሪያዋ የወጪ ንግድ እህል የጫነች መርከብ…

በ2015 በጀት ዓመት የክልሉን ሠላም በማጠናከር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎች ይከናወናሉ -አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2015 በጀት ዓመት የክልሉን ሠላም የበለጠ በማጠናከር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎች እንደሚከናወኑ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

አቶ ሙስጠፌ ከክልሉ ወጣቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከክልሉ ወጣቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ ፡፡ የውይይት መድረኩ የክልሉ ወጣቶች በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ በሚኖራቸው ሚና እና ለወጣቱ ከሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታ ጋር ያለውን…

በ“ቴክስት ሪኮግኒሽን” ቴክኖሎጂ ላይ በትብብር ለመሥራት ከቻይናው ዩኒቨርሲቲ ጋር ሥምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከቻይናው ሁዌዦንግ ዩኒቨርሲቲ ጋር በ“ቴክስት ሪኮግኒሽን”ቴክኖሎጂ ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ በቴክስት ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂ ላይ በቻይና እና…

ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ሀገራዊ የደኅንነት ሁኔታን በመገምገም አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው ስብሰባ ሀገራዊ የደኅንነት ሁኔታን በመገምገም የተለያዩ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ። ምክር ቤቱ በስብሰባው በቀደሙት ወራት ተለይተው የነበሩ ሀገራዊ ሥጋቶችን መሠረት በማድረግ የተከናወኑ…

ለመኸር እርሻ ለአግሮ ኬሚካል ግዢ ከ60 ሚሊየን ዶላር በላይ ተመድቧል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014/2015 የመኸር ምርት ዘመን የአግሮ ኬሚካል እጥረት እንዳይከሰት ከ60 ሚሊየን ዶላር በላይ በጀት ተመድቦ በግዥ ሂደት ላይ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሶፊያ…