ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተሸረሸረውን የአብሮነት እሴት መልሶ ለመገንባት ትልቅ ፋይዳ አለው አሉ ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለዓመታት በልዩነት ላይ በመሰራቱ የተሸረሸረውን የአብሮነት እሴት መልሶ ለመገንባት ትልቅ ፋይዳ አለው ሲሉ የማህበራዊ ሳይንስ ምሁራን ገለጹ፡፡
ኢትዮጵያውያንን አንድ ከሚያደርጉ ጉዳዮች ይልቅ በልዩነታቸው ላይ…