ሌተናል ጀኔራል ብርሃኑ በቀለ ከሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት እና ወታደራዊ አመራሮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጀኔራል ብርሃኑ በቀለ የመከላከያ ሚኒስቴርን በመወከል በቀጠናው ፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ላይ ከሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት እና ወታደራዊ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡
ጄኔራሉ መኮንኑ ሶማሊላንድ ሃርጌሳ ኢጋል ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ÷…