የሀገር ውስጥ ዜና በበጀት ዓመቱ 8 የማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ግንባታ ይጀመራል ዮሐንስ ደርበው Sep 13, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው ዓመት ስምንት የማስተላለፊያ መስመርና የማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቶች ግንባታ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ግንባታ ዘርፍ ሥራ አስፈጻሚ ክብሮም ካህሳይ እንደገለጹት÷…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዩክሬን በካርኮቭ ላካሄደችው ዘመቻ አሜሪካ ድጋፍ ማድረጓን ሴናተር ዋርነር አረጋገጡ Alemayehu Geremew Sep 13, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ - ዩክሬን ጦርነት ዩክሬን ከሰሞኑ ባደረገችው የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ ለተገኘው “ሥኬት” አሜሪካ እና አጋሮቿ ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ አሜሪካ እና አጋሮቿ የሆኑት የሰሜን ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ዩክሬን በካርኮቭ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቢሾፍቱ በ133 ሚሊየን ብር የተቋቋመው ፋብሪካ ተመረቀ Shambel Mihret Sep 13, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ በ133 ሚሊየን ብር የተቋቋመው ጀብዱ ሞተርስ አክሲዮን ማህበር የግብርና መሳሪያዎች መገጣጠሚያ እና ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ። ፋብሪካው ለመስኖ ልማት የሚያግዙ የውሃ መሳቢያ (ፓምፕን) ጨምሮ ለግብርና ምርት አጋዥ የሆኑ የግብርና…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰቆጣ ግንባር ለተሠለፈው ጥምር ጦር ድጋፍ ተደረገ Amele Demsew Sep 13, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግኽምራ ዞን የደሃና ወረዳ እና የአምደ ወርቅ ከተማ አስተዳደር 785 ሺህ ብር የሚገመት የቁም እንስሳት በሠቆጣ ግንባር ለተሠለፈው ጥምር ጦር አበርክተዋል፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የደሃና ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ዘነበ ማሞ÷ ለኢትዮጵያ…
ስፓርት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የፊፋ የቴክኒክ ባለሙያ ሆነው ተሾሙ Mikias Ayele Sep 13, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከነማ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የፊፋ የቴክኒክ ባለሙያ ሆነው ተሾመዋል። አሰልጣኙ ፊፋ ለቴክኒክ ባለሙያነት ያቀረባቸውን መመዘኛዎች በማለፍ እንደ ሁኔታው በሚታደስ የሁለት ዓመት ኮንትራት የፊፋ የቴክኒክ ባለሙያ ሆነዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የኩላሊት እጥበት ለማድረግ አቅማቸው ለማይፈቅድ የመዲናዋ ነዋሪዎች 20 ሚሊየን ብር ተመደበ Melaku Gedif Sep 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመትከፍለው የኩላሊት እጥበት ማድረግ ለማይችሉ ዜጎች 20 ሚሊየን ብር መመደቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል በመንግስትና የግል ሴክተሩ አጋርነት የኩላሊት…
የሀገር ውስጥ ዜና ቴድሮስ አድኀኖም ለህወሓት ድምጽ በመሆን ሲሰራ ቆይቷል – ጋዜጠኛ አልስተር ቶምሰን Alemayehu Geremew Sep 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድኀኖም የአሸባሪው የህወሓት ቡድን አፈ-ቀላጤ ሆኖ የመረጃ ጦርነቱን ሲመራ መቆየቱን ኒውዝላንዳዊው ጋዜጠኛ አልስተር ቶምሰን ገለጸ፡፡ አልስተር ቶምሰን ስኩፕ ሚዲያን ከመሰረቱት ጋዜጠኞች አንዱ ሲሆን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለመከላከያ ሠራዊትና በጎርፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ ይቀጥላል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ዮሐንስ ደርበው Sep 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባር ለተሰለፉ የመከላከያ ሠራዊትና በክልሉ በጎርፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። አቶ ኡሞድ ኡጁሉ እንደገለጹት÷ የአሸባሪው ህወሓት ሀገር የማፍረስ ሴራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዙሪክ-ሚላን አዲስ አበባ በረራ ሊጀምር ነው Melaku Gedif Sep 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዙሪክ-ሚላን አዲስ አበባ ከጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በረራ እንደሚጀምር ተገልጿል። አየር መንገዱ በሳምንት ሶስት ጊዜ ከስዊዘርላንድ ዙሪክ በመነሳት በጣልያን ሚላን ወደ አዲስ አበባ በረራ እንደሚያደርግ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀጣዮቹ 10 ቀናት በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች የዝናብ ስርጭቱ ይቀጥላል- ኢንስቲትዩቱ ዮሐንስ ደርበው Sep 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብና በደቡብ ምዕራብ የኢትዮጵያ ክፍል ዝናቡ ቀጣይነት እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ደቡባዊ የሀገሪቱ አካባቢዎችም ሁለተኛውን የዝናብ ወቅታቸውን ቀስ በቀስ ያገኛሉ የተባለ ሲሆን፥ በአንጻሩ በሰሜንና በሰሜን…