የአረንጓዴ አሻራ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚን ለመገንባት ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ በልዩ ትኩረት ይሰራል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ለ4ኛው ዙር አረንጓዴ አሻራ በአንድ ጀምበር 1 ሚሊየን 700 ሺህ ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በተገኙበት ተጀምሯል፡፡
̎ አሻራችን ለትውልዳችን በሚል መሪ ሃሳብ በተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ…