Fana: At a Speed of Life!

የክልል አደረጃጀትን አስመልክቶ በዞን እና በልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች የተላለፉ ውሳኔዎችን የደቡብ ክልል መንግስት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን የክልል አደረጃጀትን አስመልክቶ በዞን እና በልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች የተላለፉ ውሳኔዎችን የደቡብ ክልል መንግሥት “በሳል ውሳኔ” ሲል አድናቆት እና ምስጋና አቅርቧል፡፡ የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ከምባታ፣…

ኢትዮጵያ በእስልምና ታሪክ ውስጥ ያላትን ቦታ በተገቢው መልኩ ለዓለም ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በእስልምና ታሪክ ውስጥ ያላትን ቦታ በተገቢው መልኩ በማስተዋወቅ ዳያስፖራዎች የሀገርን በጎ ገፅታ መገንባት እንዳለባቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢድ እስከ ኢድ ብሔራዊ ኮሚቴ ጣምራ ሰብሳቢ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወቅታዊ ፈተናዎችን በመቋቋም አበረታች የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወቅታዊ ፈተናዎችን በመቋቋም በተለያዩ ዘርፎች አበረታች የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ። የአፋር ክልል 6ኛ የክልል ምክር ቤት 1ኛ…

አሜሪካ እና ሩሲያ የዩክሬን የወጪ እህል ንግድ ሥምምነት እና የእስረኞች ልውውጥ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ሩሲያ የዩክሬን የወጪ እህል ንግድ ሥምምነት እና የእስረኞች ልውውጥ ላይ በስልክ መምከራቸው ተገለጸ፡፡ የሥልክ ውይይቱን ያደረጉት የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የአሜሪካ አቻቸው አንቶኒ ብሊንከን መሆናቸውን አር ቲ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ለ2015 በጀት ከ6 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ለክልሉ ለ2015 በጀት ዓመት የሚውል 6 ቢሊየን 710 ሚሊየን 502 ሺህ 301 ብር አጽድቋል፡፡ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዚያድ አብዱላሂ÷ ለበጀት ዓመቱ…

ኮሚቴው ሰብአዊ እርዳታ በጫኑ ተሽከርካሪዎች ውስጥ የሚደረግን ያልተፈቀደ ጥሬ ገንዘብ እና እቃዎች ዝውውር አወገዘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ሰብአዊ እርዳታ በጫኑ ተሽከርካሪዎች ውስጥ የሚደረግን ያልተፈቀደ ጥሬ ገንዘብ እና ሌሎች እቃዎች ዝውውርን በፅኑ አወገዘ። ኮሚቴው በማህበራዊ ትስስር ገጹ እንዳስታወቀው በአፋር ክልል በሰርዶ ኬላ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ67 ሺህ በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት የበጎ የፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "በጎነት ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል ከ67 ሺህ 800 በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት የ2014 የወጣቶች የክረምት የበጎ የፈቃድ አገልግሎት ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ…

የተለያዩ ተቋማት በ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራርና ሠራተኞች በ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በተለያዩ አካባቢዎች ችግኝ ተክለዋል፡፡ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት…

የሰው ልጅ ለምስጋና ምክንያት ሊያጣ አይችልም – የ7ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አማኞች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰው ልጅ ለምስጋና ምክንያት ሊያጣ አይችልም ሲሉ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አማኞች ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ዝማሬና…

የብልጽግና ትልሞቻችንን እውን ለማድረግ እውቀት ዋና መሳሪያ ነው – ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ትልሞቻችን እውን ለማድረግ ትምህርትና እውቀት ዋና መሳሪያ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ የሲቪክና ፖለቲካ ፓርቲዎች ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ዶክተር ዓለሙ ስሜ ተናገሩ፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ድጋፍ እና…