ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፉ ኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ዙሪያ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጋር ውይይት አካሄደ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ዝግጅት ዙሪያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱም እስካሁን በኮሚሽኑና…