የኢትየጵያን ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ ከግል ፍላጎት ይልቅ ሀገርን ያስቀደሙ ስራዎችን መስራት ይገባል- ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትየጵያን ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ ከግል ፍላጎት ይልቅ ሀገርን ያስቀደሙ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡
የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራኑ እንደተናገሩት የውስጥ አንድነት መሸርሸር የውጭ ተጋላጭነትን የሚጨምር…