Fana: At a Speed of Life!

ምዕራብ አርሲ ዞን ለመከላከያ ሠራዊት 374 ሰንጋዎችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ አርሲ ዞን አስተዳዳር የሀገርን ሰላም ለማስጠበቅ እየተዋደቀ ላለው መከላከያ ሠራዊት 28 ሚሊየን ብር የሚገመቱ 374 ሰንጋዎችን አበረከተ። ድጋፉ በዞኑ አስተዳደር ስር ከሚገኙ 13 ወረዳዎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች…

የአገልጋይት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ሀገሪቱ የአገልጋይት ቀን በጎ ተግባራትን በመከወን እየተከበረ ነው፡፡ የአገልጋይነትን ቀን በማስመልከት የሥራና ክህሎት፣ የቱሪዝም እና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች "አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል" በሚል መሪ ሐሳብ…

“የትራንስፖርት ችግሩን የሚያቀሉ አውቶብሶችን ይዘን እንኳን አደረሳችሁ ስንል ደስታ ይሰማናል” – ከንቲባ አዳነች አበቤ

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገልጋይነት ቀን በትራንስፖርት አገልግሎት የሚደርሰውን እንግልት ለማቃለል ዘመናዊ አውቶብሶችን ይዘን እንኳን አደረሳችሁ ስንል ደስታ ይሰማናል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አበቤ ገለጹ፡፡ አስተዳደሩ ከዓለም ባንክ በተገኘ ብድር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በእንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በእንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። የእንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ ትናንት ነበር ያረፉት። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት መግለጫ፥…

ነገ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት በመዲናዋ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ ጳጉሜን 4 ነጻ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በመዲናዋ እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ፥ “የአገልጋይነት ቀን” ን ምክንያት በማድረግ ነው የነጻ ትራንስፖርት…

ቤጂንግ ለሚገኙ የአፍሪካ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ገለጻ ተሠጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ቤጂንግ ለሚገኙ የአፍሪካ ኅብረት የሠላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ገለጻ ሠጡ፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ በተ.መ.ድ የጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል በመሆን እያገለገሉ የሚገኙ…

የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ስንት ሰዓት ይታወጃል?

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ዓመት ኢትዮጵያውያን በየዓመቱ በታላቅ ስሜት ከሚያከብሯቸው በዓላት አንዱ ነው። በኢትዮጵያ የዘመን ስሌት መሰረት፥ ዓመት ተሸኝቶ አዲስ ዓመት የሚጀመርበት ዕለት “ዓውደ ዓመት፣ አዲስ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ፣ የዘመን መለወጫ” እየተባለ…

የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ። ለ70 ዓመት በንግስትነት ያገለገሉት ንግስት ኤልሳቤጥ በ96 ዓመታቸው ዛሬ አርፍዋል። በኪንግሃም ቤተመንግስት እረፍታቸውን ማምሻውን ይፋ አድርጓል። የንግስቲቱ የጤና ሁኔታ…

ኢትዮጰያ የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጰያ የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ ከዴንማርክ አምባሳደር ብራሰሚዝ ሲንድ ቢጄርግ እና ከዓለም የሪሶርስ…

አምባሳደር ደሚቱ መንግስት ሰላምን ለማስፈን እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ለስሎቬኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብራሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን የሰላም አማራጮችን አሻፈረኝ ብሎ የጥፋት እጆቹን ለጦርነት በመዘርጋት በሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥፋት ማድረሱን በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ደሚቱ ከስሎቬኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታንጃ…