Fana: At a Speed of Life!

የኢትየጵያን ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ ከግል ፍላጎት ይልቅ ሀገርን ያስቀደሙ ስራዎችን መስራት ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትየጵያን ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ ከግል ፍላጎት ይልቅ ሀገርን ያስቀደሙ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራኑ እንደተናገሩት የውስጥ አንድነት መሸርሸር የውጭ ተጋላጭነትን የሚጨምር…

አምባሳደር ነቢል በጋራና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ በጋራና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ነቢል በኢትዮጵያ ስላለው ለውጥ ያብራሩ ሲሆን ፥ መንግስት ለውይይት እና ለሰላም…

ምስጋና ለበለጠ ሥራና ትጋት አስፈላጊ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – የእስልምና ሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምስጋና ለበለጠ ሥራ እና ትጋት አስፈላጊ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥልና ሊለመድ ይገባል ሲሉ የእስልምና ሃይማኖት አባቶች ተናገሩ፡፡ "ኢትዮጵያ ታመስግን" የምስጋና መርሐ ግብር በተለያዩ መስጂዶች ተካሂዷል። በአዲስ አበባ አል-አቅሳ መስጂድ ኢዜአ…

ሰርጎ ለመግባት የሞከረው አልሸባብ የሽብር ቡድን ዳግም ከፍተኛ ኪሳራ ተከናንቦ ወደ መጣበት ተመልሷል – ሜጀር ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ ሰርጎ ለመግባት የሞከረው የአልሸባብ የሽብር ቡድን በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት እርምጃ ዳግም ከፍተኛ ኪሳራ ተከናንቦ ወደ መጣበት መመለሱን የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊና ጊዜያዊ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ…

የለገዳዲና የድሬ ግድብን እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን የሚያስችል የ11 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነባሩን የለገዳዲና ድሬ ግድብን እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን ከዊ ቢውልድ (ሳሊኒ) ከተባለ የጣሊያን ኩባንያ ጋር የ11 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ትርፍ ውሃ ማፍሰሻ በሮች፣ የአደጋ ጊዜ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ ለልዩ መልዕክተኛው መንግሥት ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎችን ገልጸውላቸዋል…

በ2015 በጀት ዓመት ለ16 አዳዲስ የመስኖ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በጀት ተመደበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት 16 አዳዲስ የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደሚጀመሩ እና ለፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በጀት መመደቡን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ለሚኒስቴሩ ለ2015 በጀት ዓመት 15 ነጥብ 16 ቢሊየን ብር…

ዳያስፖራው ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት ሚናውን  እንዲወጣ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች  ይፈጠራሉ– ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት ሚናውን እንዲወጣ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ዝግጁ መሆኑን የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የተቋቋመው አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የታለመለትን ግብ…

ኢትዮጵያ እና እስራኤል በስፖርት፣ በባህልና በኪነ ጥበብ ዘርፍ ተቀራርቦ ለመሥራት መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር አቶ አለልኝ አድማሱ ጋር  ሀገራቱ በስፖርት፥ በባህል እና በኪነጥበብ ዘርፍ ተቀራርቦ ለመስራት በሚያስችሏው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ አቶ ቀጄላ መርዳሳ በውይይቱ ላይ…

ሰሜን ኮሪያ ሊቃጣ የሚችልን ጥቃት በኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመመከት ዝግጁ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሀገራቸው ከየትኛውም አካል ሊቃጣ የሚችልን ጥቃት በኒውክሌር የጦር መሳሪያ አጸፋዊ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል፡፡ ፒዮንግያንግ በፈረንጆቹ 1950 እስከ 1953 የተካሄደውን የሁለቱን…