Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም በጅማና ወላይታ ሶዶ ከተሞች የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮ ቴሌኮም አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በጅማ እና በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ለሚገኙ ተማሪዎች የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በጅማ ለሚገኙ 3 ሺህ 999 እና በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ለሚገኙ 200 አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ነው…

አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ልዑክና ከአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጽኅፈት ቤታቸው ተወያዩ። ልዑኩ በስቴቨን ሊቦደር የተመራ ሲሆን፥ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድዖ…

የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ101 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሠራዊት የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ101ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ መስከረም ደበበ…

የጤና ሚኒስቴር ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና ሠራተኞቹ ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ። ድጋፉን ያስረከቡት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ÷ ይህኛው ድጋፍ የበፊቶቹ ጊዜያትድጋፎች አንዱ አካል መሆኑን ገልጸዋል፡፡…

25 ተቋማት በ“ኦንላይን” አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 25 ተቋማት 326 የአገልግሎት ዘርፎችን በ“ኦንላይን” እየሰጡ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር  አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ካለማላቸው ተቋማት ጋር የ”አገልግሎት ቀን” አከባበርን በማስመልከት ተወያይቷል።…

አዲሱ ዓመት ህወሓት የከፈተብንን ጦርነት ቀልብሰን ትላልቅ ድሎችን የምናስመዘግብበት ሊሆን ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ህወሓት ለሦስተኛ ጊዜ የከፈተብንን ጦርነት ቀልብሰን ትላልቅ ድሎችን ለማስመዝገብ የምንሠራበት ሊሆን ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አዲሱን ዓመት አስመልክተው…

2 ዞኖች ለመከላከያ ሠራዊት ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዲያ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ለመከላከያ ሠራዊት ከ47 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የሀዲያ ዞን ሕዝብና አስተዳደር 42 ሚሊየን 131 ሺህ ብር ብር ግምት ያላቸው÷ 350 ሰንጋ፣ 542 ፍየልና በግ…

በፕሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ የሆኑ ሰራተኞች ከመስከረም 1 ቀን ጀምሮ በጡረታ ዐቅድ ይካተታሉ ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ የሆኑ ሰራተኞችን ወደ ጡረታ ዐቅድ የማካተት አሰራር ከመስከረም 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የግል ድርጅቶች ተግባራዊ እንደሚደረግ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አስታወቀ።…

“ከአሸባሪው ህወሓት ጎን የቆሙ መገናኛ ብዙኃን ግጭቱን እያባባሱት ነው” – አልስተር ቶምሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንዳንድ ዓለምአቀፍ መገናኛ ብዙኃን የተሳሳተ ዘገባ በኢትዮጵያ ሰሜኑ የሀገሪቷ ክፍል የቀጠለውን ግጭት ይበልጥ እያወሳሰበው መሆኑን ኒውዝላንዳዊው ጋዜጠኛ እና የጂኦፖለቲካ ተንታኝ አልስተር ቶምሰን ገለጸ፡፡ መገናኛ ብዙኃኑ በታቀደ መልኩ በዘገባቸው…

አርቲስቶች ጳጉሜን 5 ለሚከበረው የአንድነት ቀን የሙዚቃ ክሊፕ ሰርተው አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስቶች ጳጉሜን 5 ቀን ለሚከበረው የአንድነት ቀን “ስናብር ስናምር የተሰኘ” የሙዚቃ ክሊፕ ሰርተው አስረከቡ፡፡   አርቲስቶቹ ስለ አንድነት፣ ሰላም፣ ፍቅር እና መተሳሰብ የሚሰብኩ የሙዚቃ ስራዎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰርተው…