Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ ከአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶክተር አኔት ዌበር ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ በውይይታቸው ኢትዮጵያ ለተጀመረው የሰላም ሂደት ያላትን ቁርጠኝነት አጽንዖት…

በነገው ዕለት በመዲናዋ በሚገኙ ሁሉም መስጂዶች የምስጋናና የዱዓ መርሐ ግብር እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት የጁምዓህ ሰላትን ተከትሎ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም መስጂዶች የምስጋናና የዱዓ መረሐ ግብር እንደሚከናወን የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አስታውቋል።   በትላንትናው ዕለት በሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፣ ወ/ሮ መዓዛ እና ዶ/ር ኤርጎጌ የምስጋና መርሐ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሠራተኞቻቸው…

በሶማሌ ክልል በኩል ሰርጎ የገባው አሸባሪው አልሸባብ ስጋት በማይሆንበት ደረጃ ተደምስሷል – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በኩል ሰርጎ የገባው የአልሸባብ የሽብር ቡድን ስጋት በማይሆንበት ደረጃ በፀጥታ ኃይሎች መደምሰሱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሀመድ አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ጠላቶች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍልና በምዕራብ ኢትዮጵያ…

አዋሽ ባንክ እና 9 የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የ 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የብድር ስምምነት ተፈረመ። የብድር ስምምነቱ በአዋሽ ባንክ እና በዘጠኝ ማይክሮ የፋይናንስ ተቋማት መካከል ተፈጽሟል፡፡ በፊርማ ሥርዓቱ ላይ በክብር…

ዋልያዎቹ በቻን ማጣሪያ የደቡብ ሱዳን አቻቸውን 5 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ እግር ኳስ ሻምፒዮና (ቻን) ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያደረገውን የመልስ ጨዋታ 5 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ።   ሰባተኛው የቻን የእግር ኳስ ጨዋታበፈረንጆቹ 2023 በአልጄሪያ…

ከተማ አስተዳድሩ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የ10 ሚሊየን ብር ሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡት አትሌቶች የምስጋናና የሽልማት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች…

የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ለሚሰሩ ባለሙያዎች ምሥጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ዘርፍ ለሚሰሩና ለኅብረተሰቡ መረጃ ለማድረስ ሙያዊ ግዴታቸውን እየተወጡ ለሚገኙ ባለሙያዎች የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ምስጋና አቅርቧል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ…

የሩሲያ-ኢትዮጵያ ወዳጅነት የባለ ብዙ አቅጣጫ አጋርነት ማሳያ ሞዴል ነው – አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ አንድሩ ኮሪብኮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ኢትዮጵያ ወዳጅነት የባለ ብዙ አቅጣጫ አጋርነት ማሳያ ሞዴል መሆኑን መቀመጫውን በሩሲያ ያደረገው አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ አንድሩ ኮሪብኮ ገለጸ። አንድሩ ኮሪኮብ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ በአፍሪካ የመጨረሻ ጉብኝታቸው…

ኢትዮጵያ በፈተናዎች የማትሸነፍ ሀገር መሆኗን በየዘመኑ በማሳየት ህያው ምስክር ናት – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈተናዎች የማትሸነፍ ሀገር መሆኗን በየዘመኑ በማሳየት ህያው ምስክር ናት ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ተናገሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አመራርና ሠራተኞች የ"ኢትዮጵያ…