Fana: At a Speed of Life!

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡት አትሌቶች እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሸልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች ከ50 ሺህ ብር እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሸልማት ተበረከተ፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበውን አኩሪ ድል በማስመልከት…

የአማራ ክልል ምክር ቤት 95 ነጥብ 31 ቢሊየን ብር  ሆኖ የቀረበውን የክልሉን መንግሥት የ2015 በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 95 ነጥብ 31 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበውን የክልሉን መንግሥት የ2015 በጀት አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው÷ በአንድ ድመፀ ተአቅቦ እና በአንድ ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ነው፡፡ የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ሃላፊ…

አትሌቶቻችን በድላቸው ኢትዮጵያውያን አንገታችንን በያለንበት ቀና እንድናደርግ አድርገውናል- ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌቶቻችን ድል ኢትዮጵያውያን በያለንበት አንገታችንን ቀና እንድናደርግ ያደረገ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በአትሌቶች አቀባበል እና የምስጋና መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው የእንኳን ደስ አላችሁ…

የአትሌቶቻችንን የላብ ውጤት የሀገር ክብር መገለጫ በሆነው ሰንደቃችን ላይ አሻግረን እንድናይ አድርጎናል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌቶቻችንን የላብ ውጤት የሀገር ክብር መገለጫ በሆነው ሰንደቃችን ላይ አሻግረን እንድናይ አድርጎናል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በአትሌቲክስ ቡድኑ የተገኘውን ዉጤት…

የተገኙት ጀግና አትሌቶች የቀድሞ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የትውልድ ቅብብሎሽ ውጤት ናቸው – ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ በሚደረጉ ውድድሮች የኢትዮጵያ አትሌቶችን የሜዳሊያ ብዛት ከፍ ለማደረግ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ ተናገረች፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበውን…

አትሌቶቻችን ያስመዘገቡት ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት ለዓለም በተምሳሌትነት ያሳየ ነው ÷አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌቶቻችን ያስመዘገቡት ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት ለዓለም በተምሳሌትነት ያሳየ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ-መስተዳድሩ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን…

ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ÷ ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀውየ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3…

የመረጃ መንታፊዎችን ለመከላከል የሳይበር ደኅንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ ቀረፃ ላይ በተቋማት መካከል ትብብር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለሥልጣን የሦስት ቀናት የሳይበር ደኅንነት ሥልጠና መሥጠቱን አስታወቀ። ሁዋዌ ሲሰጥ የቆየውን የሳይበር ደኅንነት ሥልጠና የመሩት ከፍተኛ የሳይበር ደኅንነት ባለሙያዎቹ መሆናቸውም ነው የተጠቆመው።…

አቶ  ሙስጠፌ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር  አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጀግኖች…

ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው የመጀመሪያው የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ የፊታችን ሐምሌ 28 እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው የመጀመሪያው የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ ሐምሌ 28 ቀን 2014 እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሐምሌ 28 ቀን 2014 በአዲስ አበባ የሚካሄደውን ጉባዔውን አስመልክተው…