የሩሲያ-ኢትዮጵያ ወዳጅነት የባለ ብዙ አቅጣጫ አጋርነት ማሳያ ሞዴል ነው – አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ አንድሩ ኮሪብኮ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ኢትዮጵያ ወዳጅነት የባለ ብዙ አቅጣጫ አጋርነት ማሳያ ሞዴል መሆኑን መቀመጫውን በሩሲያ ያደረገው አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ አንድሩ ኮሪብኮ ገለጸ።
አንድሩ ኮሪኮብ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ በአፍሪካ የመጨረሻ ጉብኝታቸው…