በ 5 የአፍሪካ ሀገራት የሚተገበረው የጋራ የሰራተኞች ፍልሰት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ በይፋ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 5 የአፍሪካ ሀገራት የሚተገበረው የጋራ የሰራተኞች ፍልሰት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ በይፋ መጀመሩን የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ፡፡
ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት÷ የዜጎች መብትና ጥቅምን በሚሄዱበት…