Fana: At a Speed of Life!

በሐይቅ ውስጥ የተገኘችው ጥንታዊ የኢራቅ ከተማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድርቅ እያጠቃት በምትገኘው ኢራቅ ውስጥ ግዙፍ ቤተ መንግስት ያለው ጥንታዊ ከተማ ከሐይቅ ውስጥ ማግኘታቸውን ተመራማሪዎች አስታውቀዋል። ለዓመታት የዘለቀው ድርቅ በቅርቡ በኢራቅ ውስጥ በውሃ ሥር የሚገኙ በርካታ ከተሞች እንዲታዩ…

ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና ሬዳዋ ሞተርስ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለማልማት ተፈራሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የኢንዱስትሪ ፓርክ ለማልማት ተፈራረሙ። በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው÷ ፓርኩ በድሬዳዋ ከተማ የሚገነባ ሲሆን በድሬዳዋ ከተማ የሚገነባው ለበርካታ ወጣቶች…

አቶ አሕመድ ሺዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ዶክተር ፈህድ አልሁመይዳኒ እና ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ…

የኢትዮጵያን ወርቅ ሲሰርቁ የነበሩ የውጪ ዜጎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ወርቅ ሲሰርቁ የነበሩ የውጪ ዜጎች መያዛቸውን ማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ ። የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በሰጡት መግለጫ ለሁለት ሳምንት በተደረገ ዘመቻ ወንጀለኞቹ መያዛቸውን ተናግረዋል ። በኦሮሚያ ፣…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የተለያዩ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ አምባሳደር ሂሩት በአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳዮች አገልግሎት የአፍሪካ ዳይሬክተር ሪታ ላራንጂንሃ፣ የአውሮፓ የዜጎችና የሰብአዊ…

የደቡብ ሱዳን የሽግግር መንግስት የስልጣን ቆይታ በ2 ዓመታት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን የሽግግር መንግስት የሥልጣን ጊዜ ለቀጣይ ሁለት ዓመታት እንዲራዘም መወሰኑን የሀገሪቱ የተሃድሶ ጥምር ክትትልና ቁጥጥር ኮሚሽን አስታወቀ። ውሳኔው የተላለፈው 75 በመቶ በሚሆኑት የኮሚሽኑ አባላት መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡…

ሩሲያ የነዳጅ ዋጋ ገደብን ለሚደግፉ ሀገራት ነዳጅ ላታቀርብ እንደምትችል አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በአሜሪካ የቀረበውን የነዳጅ ዋጋ ገደብ ለሚደግፉ ሀገራት ነዳጅ ላታቀርብ እንደምትችል አስጠነቀቀች። በቅርቡ የቡድን 7 ሀገራት ባደረጉት ስብሰባ አሜሪካ በነዳጅ ዋጋ ላይ ገደብ እንዲጣል ሃሳብ አቅርባለች። የሩሲያ ምክትል ጠቅላይ…

ህወሓት የከፈተውን ጦርነት በድል ለማጠናቀቅ በሁሉም ዘርፍ በቅንጅት መስራት ይገባል – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በብሔርና በሃይማኖት ሳንከፋፈል በአንድነት ለሀገራችን ህልውና በደጀንነት መቆም አለብን ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ገለጹ፡፡   አቶ አህመድ ሽዴ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከገንዘብ ሚኒስቴር እና…

ግድያን ጨምሮ በተለያዩ ወንጀሎች የተከሰሰው ግለሰብ በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከባድ የሰው ግድያ፣ የግለሰቦችን ቤት በማቃጠል እንዲሁም ሕገወጥ የጦር መሣሪያን በመጠቀም ወንጀል የተከሰሰው ካሳሁን ተካልኝ የተባለው ግለሰብ በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡ በሸካ ዞን ፍትሕ መምሪያ የቴፒ ምድብ ጽሕፈት ቤት ዐቃቤ ሕግ…

በሳምንት ሶስት ቀናትን በስራ የሚያሳልፉት የ96 ዓመት አዛውንት 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ96 ዓመት የእድሜ ባለጸጋዋ አይሪን አስትበሪ እድሜ ሳይገድባቸው አሁንም በስራ ያሳልፋሉ፡፡ የዛሬ 36 አመት ከስራ በጡረታ የተገለሉት አዛውንት ከጡረታቸው በኋላ በእረፍት ቤተ ተቀምጠው ማሳለፍን ሳይሆን የራሳቸውን ስራ መስራትን ነበር የመረጡት።…