Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው የመረጃ ጦርነት በሳይበር ደህንነትና ሌሎችም ተቋማት የጋራ ጥረት እየተመከተ ነው- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው የመረጃ ጦርነት በሳይበር ደህንነትና ሌሎችም ተቋማት የጋራ ጥረት እየተመከተ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሣ÷ መንግሥት ጦርነቱን ለመመከትና…

በአዲስ አበባ በተለያዩ ስልቶች የተለያየ ወንጀል ሲፈጽሙ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም የስርቆትና ሌሎች ወንጀሎችን ሲፈጽሙ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲሰ አበባ ፖሊስ ገለጸ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የአዲስ አባበ ነዋሪዎች በሰጡት አስተያየት÷…

በአሜሪካ ከፍተኛ ሙቀት ያስነሳው የሰደድ እሳት በፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ በተከሰተው ከፍተኛ የአየር ሙቀት ምክንያት የሰደድ እሳት በፍጥነት እየተስፋፋ መምጣቱና በጤናም ላይ ከፍተኛ ችግር እየፈጠረ መሆኑ ተነገረ፤ በአሜሪካ በካሊፎርኒያ ዮሴሚት ብሔራዊ ፓርክ አቅራቢያ ከፍተኛ የሆነ የሰደድ እሳት በፍጥነት…

ኢትዮጵያ የምታካሂደው የአካባቢ ጥበቃ ስራ ድንበር ተሻጋሪ ሚና እንዳለው ምሁራን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የምታካሂደው የአካባቢ ጥበቃ ስራ ድንበር ተሻጋሪ ሚና እንዳለው የዘርፉ ምሁራን ተናግረዋል፡፡ ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ በምትሰቃይበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው የአረንጓዴ አሻራ ልማት ዘመኑን የዋጀ መሆኑን ነው…

ሳውዲ ዓረቢያ 3 የዝንጀሮ ፈንጣጣ  ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳውዲ ዓረቢያ ሦስት  የዝንጀሮ ፈንጣጣ  ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ  ጤና  ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሀገሪቱ የጤና  ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፥  ቀደም ሲል አንድ የዝንጅሮ ፈንጣጣ ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን አስታወሰው፥…

በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን የአልሸባብ የሽብር ቡድን አባላትን የማጽዳት እርምጃ እየተወሰደ ነው – ሜጀር ጀነራል ተስፋዬ አያሌው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ በኩል ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን አልሸባብ በመደምሰስ ተቆርጠው የቀሩ የሽብር ቡድኑን አባላት የማጽዳት እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የሀገር መከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊና ጊዜያዊ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሜጀር ጀነራል ተስፋዬ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ መስከረም 9  ወደ ዮርዳኖስ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲሱ ዓመት መስከረም 9 ቀን 2015 ወደ ዮርዳኖስ ዋና ከተማ አማን በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ የዮርዳኖሷ ዋና ከተማ አማን የዓረብ ዓለም “ጽጌሬዳ አበባ” በመባል የምትታወቅ ስትሆን ፥ ከባህሬን በመቀጠል…