በደሴ ከተማ ከ250 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት በቁ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ አስተዳደር ከ250 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የአስተዳደሩ ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡
ለአገልግሎት የበቁት በደሴ ከተማ ከ1 ቢሊየን ብር…