ጃፓን በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የሚወጣ የምግብ እህል ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግሥት በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የሚወጣ የምግብ እህል ድጋፍ ማድረጓን አስታውቋል፡፡
በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ÷ የጃፓን መንግሥት በፈረንጆቹ ከባለፈው…