Fana: At a Speed of Life!

ሰው በማገት 212 ሺህ 450 ብር የተቀበለው ግለሰሰብ በ17 አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው በማገት 212 ሺህ 450 ብር የተቀበለው ግለሰሰብ በ17 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የመተማ ወረዳ ፍትህ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ተከሳሹ አቶ ታደለ ፀጋ ፈንቴ በጭልጋ ወረዳ ሰራቫ ቀበሌ ነዋሪ ሲሆን ካልተያዙ ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ጥቅምት…

‘ስለ ኢትዮጵያ’ ሀገራዊ የምክክር መድረክ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ስለ ኢትዮጵያ' በሚል ርዕስ የተዘጋጀውና በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች የሚመክረው መድረክ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢትዮጵያን ታሪክ ከ”ድሮ” እስከ “ዘንድሮ” የሚያሳይ የፎቶ አውደ-ርዕይ ተዘጋጅቶ በተሳታፊዎች ተጎብኝቷል። “ስለ…

እህል ከዩክሬን ለዓለም ገበያ በሚቀርብበት አግባብ ላይ ሥምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ፣ ዩክሬን፣ ቱርክ እና የተመድ ባለሥልጣናት የምግብ እህል ከዩክሬን በጥቁር ባሕር በኩል ለዓለም ገበያ በሚቀርብበት አግባብ ላይ ተሥማምተዋል፡፡ የቱርክ መከላከያ ሚኒስትር ሁሉሲ አካር ረቡዕ ዕለት እንዳስታወቁት ÷ ሀገራቱ እና የተመድ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስድስተኛ የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት በምክር ቤቱ የጉባኤ አዳራሽ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ ስድስተኛ የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ በግፍ ለተጨፈጨፉ…

በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ የህዝብ ተሳትፎና የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ ይፈጸማል – አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ሒደት የህብረተሰቡን ተሳትፎ ባገናዘበና ተገቢነት ባለው እንዲሁም የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ እንደሚፈፀም ሁሉም ሊገነዘበው ይጋል ሲሉ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡ የአዲስ…

አቶ ደመቀ መኮንን ለህብረቱ ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ሉሳካ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለአፍሪካ ህብረት 41ኛ ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛምቢያ፣ ሉሳካ ገቡ። ምክር ቤቱ ከነገ ጀምሮ ጉባኤውን ለሁለት ቀናት የሚያካሂድ ሲሆን፥ የአጀንዳ 2063…

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ የችግኝ ተከላ በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል በአንድ ቀን ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከ263 ሚሊየን በላይ መተከሉን ነው ቢሮው የገለጸው።…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት” በሚል መሪ ሀሳብ የአስተዳደሩ  የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል እየተካሄደ ነው፡፡ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሩ በሃይማኖት አባቶችና አባገዳ ምርቃት ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ላይ የብልፅግና…