የፌዴሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ክልል 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ያቀረቡትን በጋራ ክልል የመመሰረት ጥያቄ ላይ እየመከረ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ስር የሚገኙ 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ያቀረቡትን በጋራ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመመሰረት ጥያቄ ላይ የውሳኔ ሀሳብ ቀርቦ ውይይት እያካሄደ ነው፡፡
ምክር ቤቱ…