አስተዳደሩ ባወጣው የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ዝርዝር ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከቤቶች ቢሮ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡
የተጠረጠሩ…
ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው- ሌ/ል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ።
የኢፌዴሪ አየር ኃይል አራተኛ ዙር ተቋማዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን "ማጽዳት፣ማስዋብ…
አቶ ኢሳያስ ጅራ ከካፍ ፕሬዚዳንት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞሴፔ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞሴፔ በፌዴሬሽኑ ባለቤትነት ግልጋሎት እየሰጠ የሚገኘውን…
በአዲስ አበባ ሰሞኑን የወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ ተደረገ
https://www.youtube.com/watch?v=qH_fAfxbFKs
የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ የተከሰሱበትን ወንጀል ፖሊስ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ ከኤልሻዳይ ሪሊፍ ኤንደዴቭሎፕመንት አሶሴሸን ዳይሬክተር የማነ ወ/ማሪያም ጋር በመመሳጠር ለእርዳታ የተዘጋጀን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሶችን ለግል ጥቅም አውለዋል በሚል…
1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገለጸ፡፡
ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል 1ሺህ 12 ወንዶችና ስድስት እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆነ…
ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ-ሽብርተኝነት አካዳሚ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ- ሽብርተኝነት አካዳሚ ጠንካራ ድጋፍ እንደምታደርግና ከአካዳሚው ጋር በቅርበት እንደምትሰራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ አስታወቁ፡፡
ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት የዓለምአቀፉ ፀረ-ሽብርተኝነት…
በአዲስ አበባ ሰሞኑን የወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣውን የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አደረገ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ÷ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን…
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ22 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ22 ሺህ በላይ ኪሎ ሜትር መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዘርፍ አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች በሚሰጡት አገልግሎት ዙሪያ ከሕዝቡ ለተነሱ…