Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ አሻራ ስኬት አገራችን ድንቅ መስራት እንደምትችል ትልቅ ማሳያ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር እስከአሁን ከ24 ቢሊየን 2 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ አገልግሎቱ የአረንጓዴ አሻራ ስኬት አገራችን ድንቅ መስራት እንደምትችል ትልቅ ማሳያ ነው ሲል ገልጿል ዛሬ ባወጣው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ ያሳልጣል የተባለው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ተከፈተ። የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የገቢ ምርቶች በቀጥታ አገር…

በሚቀጥሉት አራት አመታት ጥራት ላይ በማተኮር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠናክሮ ይቀጥላል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አራት አመታት ጥራት ላይ በማተኮር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። የዚህ አመት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በድሬዳዋ በተካሄደ መርሃ ግብር ተጠናቋል ። በመርሃ ግብሩ…

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አመራርና ሰራተኞች ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አመራርና ሰራተኞች በሆለታ ከተማ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡   የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድ ÷ምድርን አረንጓዴ የማድረግ ሥራ የሚድሮክ ቋሚና…

በ336 ሚሊየን ብር የተገነባ የገበያ ኢንተርፕራይዝ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ በ336 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የግብርናና የተቀነባበሩ የግብርና ምርቶች መዳረሻ ገበያ ኢንተርፕራይዝ ዛሬ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።   የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የህዝብ ግንኙነት አማካሪ አቶ ሞላ…

በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ6 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ከነተጠርጣሪው መያዙን የሰመራ ሎጊያ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።   የመምሪያው ዋና አዛዥ ኮማንደር ቢልኢ አህመድ እንደገለጹት÷ ገንዘቡ በህገ-ወጥ…

አልሸባብ ያሠበው የሽብር ሴራ በመከላከያ ሰራዊት እና በሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል ከሽፏል -ሜ/ጄ ተስፋዬ አያሌው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልሸባብ ኃይል ያሠበው የሽብር ሴራ በመከላከያ ሰራዊት እና በሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል አባላት መክሸፉን የቀጠናው ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡   በመከላከያ ህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ የኃይል ሥምሪት መምሪያ ኃላፊ እና የቀጠናው…

አቡበከር ናሰር ለማሜሎዲ ሰንዳውንስ የመጀመሪያ ግቡን አስቆጠረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አቡበከር ናሰር ለደቡብ አፍሪካው ክለብ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ የመጀመሪያ ግቡን አስቆጥሯል፡፡   በአሬና ስታዲየም በተደረገው የሰንዳውንስ እና የካይዘር ቺፍስ ጨዋታ አቡበከር በ76ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ በመግባት ነው ለክለቡ…